- የስኳር መሬት ዝርፊያ የሕዝብ ተቃውሞን ቀሰቀሰ
- ወያኔ ወታደሮችን እያሰረ ነው
- ረሃቡ ስር ስዶ ተስፋፍቷል
- የሙስናዋ እመቤት አዜብ ልጇን በአገዛዙ መዋቅር ውስጥ ለማስገባት እየጣረች ነው:
የሙስናዋ እቴጌ የተባለችው አዜብ ጎላ የመጀመሪያ ልጇን በአገዛዙ መዋቅር ውስጥ አሾልካ ለመትከል የጀመረችውን ጥረት እነ ስብሓት ነጋ ውድቅ አድርገውታል ተባለ ። የአመራር ቦታ ለመያዝ የገዢው መደብ ልጆች ከአሜሪካ እስከ ቻይና ልዩ ትምህርት ቤቶች እየሰለጠኑ መሆናቸው ይታወቃል ። አዜብ ዱርዬ የምትባለዋን ልጇን በቁልፍ ቦታ ለማሾም የጀመረችውን ጥረት የምታቆም አይደለችም ሲሉ ለወያኔ ቅርበት ያላቸው ዘግበዋል ።
Related Posts
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47165#sthash.ZIrvV23Z.dpuf
No comments:
Post a Comment