Ethio freedom Voice
Saturday, December 5, 2015
ፕ/ር ብርሃኑ የአውሮፓ ጉዞአቸው የተሳካ እንደነበር ገልጸዋል። ሃሙስ እና አርብ ጠዋት የተለያዩ የህብረቱን ባለስልጣናት አነጋግረዋል። ትናንት ከሰአት በሁዋላ ወደ አስመራ ተመልሰዋል። ከ ፕ/ር ብርሃኑ ጋር የተደረገው ቃለምልልስ በሚጥለው ሳምንት ይቀርባል።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment