አ.አ ወልዲያ በሚጓዝ ሰላም ባስ ና ከአ.አ ወደ መቀሌ በሚጓዝ ስካይ ባስ በመጋቢት 29/08 ተከታትለው ሲጓዙ በነበሩ ሁለቱም ባሶች ላይ በአንድ ለግዜው ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ ወሎ ሰንበቴ በተባለ አካባቢ ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብ መታሰሩ ተሰምቷል::
የዓይን እማኞች በፎቶ ግራፍ ለዘ-ሐበሻ በላኩት መረጃ መሠረት ስካይ ባስ ከፊት ስለነበረ በሰባት ድንጋይ የግንባር መስተዋቱ ከጥቅም ውጪ ሆኗል።
ከ3,400 በላይ ሼር ሆልደሮች አሉኝ የሚለው ስካይ ባስ በቀጥታ በሕወሓት ሰዎች የሚመራና አብዛኛው ሼርም በነርሱ የተያዘ መሆኑን የቅርብ ሰዎች ይናገራሉ::
No comments:
Post a Comment