Ethio freedom Voice
Saturday, April 9, 2016
ዛሬ በጀርመን ፍራንክፈርት የወያኔ ስረአት ደጋፊ ዲያስፖራ ያዘጋጁትን ፕሮግራም ላይ ኢትዮጵያን በመገኘት ከፍተኛ ተቃውሞ በማድረግ ላይ ናቸው ።
ከተሰሙት መፈክሮች ውስጥ የወልቃይት ደም ደማችን ነው፣ የኦሮሞ ደም ደማችን ነው፣ የቅማንት ደም ደማችን ነው፣ ሞት ለወያኔ ሞት ለወያኔ ሞት ለተላላኪዎቹ፣ ሞት ለነአዲሱ የሚሉ መፈክሮችን በማሰማት ላይ ናቸው ።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment