“ተከሳሽ የፖለቲካ; የአይዲዮሎጂ ዓላማን ለማራመድ በመንግስት ተጽ ዕኖ ለማሳደር ሕብረተሰቡን ወይም የህብረተሰቡን ክፍል ለማስፈራራት እና የሃገሪቱን መሰረታዊ; ፖለቲካዊ; ሕገመንግስታዊ; ኢኮኖሚያዊ ወይም ማህበራዊ ተቋማትን ለማናጋት እና ለማፈራረስ አስቦ ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ግምባር (ኦነግ) ብሎ በሚተራ አሸባሪ ቡድን በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች እና ወረዳዎች ህብረተሰቡን የአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ክልል ልዩ ዞኖች የተቀናጀ ማስተር ፕላን ሽፋን በማድረግ ከህዳር ወር 2008 ዓ/ም ጀምሮ የተጠቀሱትን አመጽና አድማ መሰረት በማድረግ ከህዳር 24 ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ በሚጠቀምበት ድህረ-ገጽ በተለይም በፌስቡክ ተጠቅሞ በሽብር ቡድኑ የተጀመረውን አመጽና ብጥብጥ በማስቀጠል” በሚል በቀረበበት ክስ ዮናታን ፌስቡክ ላይ በተለያዩ ጊዜያት የጻፋቸው ጽሁፎች ተጠቅሰው አሸባሪ ተብሎ ተከሷል::
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/54025
No comments:
Post a Comment