Ethio freedom Voice
Saturday, February 11, 2017
እኔ ለነጻነቴ !
የሚገርመው በ30 ከተሞች በተመሣሳይ ቀንና ሰዓት ስብሰባ መደረጉ ብቻ ሳይሆን፤ ሁሉም የስብሰባዎቹ አዳራሾች ከአፍ እስከ ገደፋቸው ጢም ማለታቸው ነው።
የቀጥታ ስርጪቱና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሞቹም ከተጠበቁት በላይ በስኬት መጠናቀቃቸውን አስተባባሪዎቹ እየገለጹ ናቸው።
Dereje Habtewold
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment