Ethio freedom Voice
Thursday, July 13, 2017
አሁን የደረሰን ዜና-ኢሳት
በአዳማ(ናዝሬት) ተቃውሞ ተቀስቅሷል። ከግብር ጋር በተያይዘ የነጋዴው ማህበረሰብና ህብረተሰቡ የሚያሰማው ቅሬታ ወደ ተቃውሞ ተቀይሮ ቁጣ መነሳቱን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቱሉ ቦሎም ተመሳሳይ ተቃውሞ መቀስቀሱን ለማወቅ ተችሏል።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment