Ethio freedom Voice
Sunday, November 19, 2017
አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ከፍተኛ አመራርና የውጭ ጉዳዮች አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ነዓምን ዘለቀን "ወቅታዊ የሃገራችንን ሁኔታ (አርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)
በዛሬ የዕለተ ዕሁድ ህዳር 10 ቀን 2010 ዓ.ም ፕሮግራማችን
ትንታኔ መሰረት ያደረገ የፀጥታ ዕቅድ" የሚል ሰነድ ከወያኔ ሾልኮ ወጥቷል በዚህ ሰነድ ላይ በተዘረዘሩ በርካታ ርዕሶች ላይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡
በመጨረሻም ተባብረን ማድረግ ብንችል አገዛዙን መጣል፣ ከዚህ አፋኝ ስርዓት መላቀቅ እንችላለን ብለው ያመኑትንም ተናግረዋል ትከታተሉ ዘንድ ግብዣችን ነው፡፡
www.patriotg7.org
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
View mobile version
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment