Ethio freedom Voice
Tuesday, November 21, 2017
ሮበርት ሙጋቤ ስልጣናቸውን በፍቃዳቸዉ ለቀቁ
ለ ፫፯ ዓመታት በዙምባቡዌ ስልጣን ላይ የቆዩት ሮበርት ሙጋቤ ስልጣናቸውን በፍቃዳቸዉ መልቀቃቸውን አሥታዉቀዋል። የአገሪቱ ም/ቤት ሙጋቤን በሕግ ለመጠየቅ እየመከረ ባለበት ሠዓት ነበር ሙጋቤ የመልቀቂያ ደብዳቤያቸዉን ለአፈ ጉባኤዉ ያስገቡት።
ዝርዝር ይኖረናል።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment