Tuesday, August 2, 2016

ሰበር መረጃ ! "ዛሬ በባህር ዳር በተደረገው የዲያስፖራ ስብሰባ ላይ የወልቃይት የማንነት ጉዳይን በተመለከተ "‪#‎ወልቃይት_የማን_ነው‬?"በሚል ተሳታፊዎች ላቀረቡት ጥያቄ ካሣ ተ/ብርሀን "ወልቃይት የትግራይ ነው"የሚል ምላሽ መስጠቱን ተከትሎ አብዛኛው የዲያስፖራ ተሳታፊዎች ስብሰባውን ረግጠው መውጣታቸውንናተቃውሞ ማሰማታቸውን ከታማኝ ምንጭ ተረጋግ ጧል።የድምጽ መረጃ ato kassa tekleberhan about welqyet 2/8216

No comments:

Post a Comment