የህወሃት የደህንነት ግብረሃይል በአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና በቅርብ ረዳታቸው ላይ እርምጃ ለመውሰድ እቅድ መዘርጋቱን የኢሳት የደህንነት ምንጮች አስታወቁ
የአቶ ገዱና የቅርብ ረዳቶቻቸው ስልኮች መጠለፋቸውን ለማወቅ የተቻለ ሲሆን፣ አቶ ገዱም ህወሃት በእርሳቸውን እና በጓደኞቻቸውን ላይ ለመውሰድ ያቀደውን እቅድ የተመለከተ መረጃ እንደደረሳቸው ታውቋል።
አቶ ገዱ የክልሉን ጸጥታ አይቆጣጠሩም የሚል ክስ ከህወሃቶች ሲቀርብባቸው ቆይቷል። በአቶ ገዱ የሚመራው ልዩ ሃይል ከጎንደር ከተማ እንዲወጣ ተደርጎ ፌደራል ፖሊስና መከላከያ በከተማው ተሰማርቷል
No comments:
Post a Comment