Ethio freedom Voice
Tuesday, July 12, 2016
ሰበር ዜና።
ሰበር ዜና።
ፖሊስ የወላቅይት ኮሚቴ አባላትን አፍኖ ወሰደ። ነዋሪዎች እንደሚናገሩት ትናንትና በተካሄደው ስብሰባ ላይ ረግጣችሁ ወጣችሁ በማለት ትናንት ከምሽቱ 10 ሰአት ላይ ወደ መኖሪያቸው የመጣ ሲሆን ህዝቡም ከተኛበት ተነስቶ በመቃወሙ ግጭት ተፈጥሯል። አንድ ሰው ተገድሏል። መንግስት የሶሻል ሚዲያን መዝጋቱ እንዲህ አይነት ድርጊቶቹ እንዳይነገሩበት ለማድረግ ተተቅሞበታል ተብሏል።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment