Saturday, August 13, 2016

‪#‎ደብረማርቆስ‬

"በደብረማርቆስ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች ለተጋድሎ ሰልፍ የወጣ ህዝብ ላይ የአጋዚ ጦር ተኩስ ከፍቷል።
ከአብማ፣ ከዩኒቨርሲቲ እና ከመሀል ከተማ አካባቢ የሚተም ህዝብ እንዳይገናኝ መሀከል ላይ በመሆን የትግራይ መከላከያ ኃይል እየተኮሰ ይገኛል። ብዙ ወጣቶች በጥዋቱ መቁሰላቸውም እየተሰማ ነው።"
ትግሉ ቀጥሏል

ድል ለሰፊው ህዝባችን እናቸንፋለን!!!

No comments:

Post a Comment