እስካሁን እያደረግነው ያለው ትግል ውጤታማ እየሆነ ሲሆን ይህ ውጤት ግቡን እንዲመታ የኢህአዴግ የቢዝነስ ኤምፓየርን መበጣጠስ እና ማዳከም ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው በመሆኑም በማንኛውም ሁኔታ ኢህአዴግን በሥልጣን ሊያቆዩ የሚችሉ ማንኛውም አይነት ምርቶች ከመጠቀም ልንቆጠብ ይገባል።
ልንገለገልባቸው የማይገቡ የኢህአዴግ ንብረቶች የሚከተሉት ናቸው
✔ አንበሳ ባንክ
✔ ወጋገን ባንክ
✔ ራያ ቢራ
✔ ዳሽን ቢራ
✔ መሰቦ ሲሚንቶ
✔ አዲስ መድሃኒት ፋብሪካ
✔ ሼባ ሌዘርና ጫማ
✔ ፔፕሲ፣ ሚሪንዳና 7up
✔ ህዳሴ ቴሌቪዥን
✔ ፋና ቴሌቪዥን
✔ ህዳሴ ሞባይል
✔ ሰላም ባስ
✔ ሸዋ ሱፐርማርኬት
✔ አክሱም ሆቴል
✔ ሚላኖ ሆቴል
✔ ሮሚ በርገር
✔ ሰገል ኮንስትራክሽን
✔ ብሎ ናይል ሆቴል
✔ ላንድማርክ ሆቴል
✔ የኤልፎራ ምርቶች
✔ ሼባ ኮሌጅ
✔ ንግድ ባንክ
✔ ሱር ኮንስትራክሽን
✔ ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን
✔ አልመዳ ጨርቃጨርቅ
✔ መስፍን ኢንደስትሪ
✔ አድዋ ዱቄት
✔ አፍሪካ ኢንሹራንስ
✔ ኤክስፕረስ ትራንዚት
✔ ሳባ እምነበረድ
✔ አምባሰል የንግድ ድርጅት
✔ ስታር መድሃኒት ፋብሪካ
✔ ደደቢት ብድርና ቁጠባ
✔ አማራ ብድርና ቁጠባ
✔ ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ
✔ አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ
✔ አበርደሌ የእንስሳት ተዋፅኦ
✔ ከበደ ካሳ አስመጪ (የአዜብ መስፍን ነው)
✔ ጉና የሚያስመጣቸው ምርቶች
✔ ትራንስ የሚያስመጣቸው ምርቶች እና ሌሎችም የኢህአዴግ ንብረት የሆኑ ድርጅቶች የሚያመርቷቸውን ወይም የሚያከፋፍሏቸውን ምርቶች...
No comments:
Post a Comment