Friday, August 5, 2016

ጎንደር የአማራ ተጋድሎ ሕዝቡን አነቃንቆታል፥ የሞት ሽረት ተጋድሎው ተጀምሯል፥ ጎንደር በምጥ ላይ ነች፥ አገሬ ኢትዮጵያ መከራ ጠንቶባት ልጆቸ ድረሱልኝ እያለች ነው።


የጎንደር ወጣት የወያኔ አጋዚዎችን በዲንጋይና በእሳት ገጥሟል፥ 
ሠልፈኛው ወጣት ወያኒያዊ ድርጅቶችና የደጋፊዎችን ሃብት እየመረጠ በማቃጠልና በመደብደብ ላይ ነው፥ 
በገጠር ታጣቂው ከተማዋን ከቧታል፥
በአዘዞ በኩል ከየት እንደመጡ የማይታወቁ ታጣቂ ገበሬወች ገብተው ሠልፈኛውን እየተቀላቀሉ ነው፥ ከፍተኛ ውጥረት ይታያል።
ማራኪ አካባቢ የወኔ ታጣቂወች ህዝቡን በደፈጣ ይመለከታሉ፥
ህዝብ ወያኔ ላባ ፣ መንግሥት ይለንም ይላል።
ምን አለ፥ ቴዲ ምን አለ፥ 
ሀግሬን ለሰው አልሰጥም አለ፥ እያለ ይዞራል መንገዶች ሁሉ ተዘጋግተዋል

ሰልፈኛው ቀደም ሲል ፍርድ ቤት የተሰቀለውን የወያኔ ባንዴራ አውርዶ በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ተክቶታል፥ ጎንደር በጭንቀት ላይ ትገኛለች፥
ሰልፍ የጀግና ድል የእግዚአብሔር ነው!

No comments:

Post a Comment