ኑ አብረን እንስራ አብረን እንደሰት። የኢትዮጵያ ሕዝብ ዐይንና ጆሮ ብቻ ሳይሆን እስትንፋስም የሆነውን ኢሳትን እንርዳ።ይህንን ስናደርግ በቅድሚያ የምንረዳው እኛኑ ራሳችንን ነው። በጋራ የምንሰራው ሁሌም የጋራ መሠረታችንን ነው።ለተወሰኑ ሰዎችና ድርጅቶች የሚተው ስራ አይደለም። የኢዮጵያውያንና የኢትዮጵያን ወዳጆች ሁሉ ወደዝግጅታችን ያመራሉ።
ቀኑ Oktober 14/2017 ከ15:ሰዓት ጀምሮ።
ቦታው John Collets plass 2
ወደ ሪክስ ሆስፒታል አቅጣጫ ሲጓዙ ከኡልቮል ሆስፒታል ቀጥሎ የሚገኘው የትሪክ መቆሚያ በስተቀኝ ያለው ባለ3 ፎቅ ህንፃ 2ኛው ፎቅ።
ይምጡ ይደሰቱ ኢሳትንም ይርዱ።

No comments:
Post a Comment