Thursday, September 28, 2017

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

የዕለተ ሓሙስ መስከረም 18 ቀን 2010ዓ.ም. ፕሮግራሞቻችን 
ዜና 
* በሶማሌ ልዩ ሃይል ጥቃት የደረሰባቸው የኦሮሞ ተወላጆች ወደ ተለያዩ ሆስፒታሎች ተወስደው ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑንና የሁለቱን ክልል መሪዎች ለማስማማት የሚደረገው ጥረት አለመሳካቱን 
* የባህርዳር ወጣቶች በመከላከያ አባላት እየተዋከቡ መሆኑን በምሬት መናገራቸው..
* በኦሮሚያ ቡሾፍቱ ከተማ በቅርቡ በሚከበረው የኤረቻ በዓል አንድም የታጠቀ ፖሊስ (ወታደር) እንደማይሰማራ የክልሉ መንግስት ማስታወቁ..
የሚሉትን ዜናዎችና
*የሃሳብ ጅረቶች በተሰኘው መሰናዷችን ትከታተሉት ዘንድ ግብዣችን ነው
http://www.patriotg7.org/ ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Image may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment