Friday, March 30, 2018

ESAT DC Daily News Thur 29 March 2018

The New EPRDF Chairman Must Respond Positively to the People’s Demand – Press Release March 29, 2018

The Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) government has finally elected Dr. Abiy Ahmed as its new party Chairman to replace the outgoing Prime Minister Hailemariam Desalegn. While Dr. Abiy’s election answers the question of who will replace Hailemariam, it also raises two other important questions: whether the replacement represents the usual trickery from the TPLF playbook, or is it a genuine effort by reformists within the regime to address the demands of the Ethiopian people? We will soon learn the answers to these questions.

Thursday, March 29, 2018

ESAT Eletawi Thu, Mar 29, 2018

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የዶ/ር አብይን መመረጥ ተከትሎ ለVOA የሰጡት ቃለ መጠይቅ

ESAT Menalesh Meti, with Eskedar Almu

Yetimihirt Bilichita - Dr Tadesse Biru Kersmo, Addis Ababa Part Six ...

ሕወሓቶች ተሰልፈው ገብተው ነበር / በመሳይ መኮንን /

ሕወሓቶች ተሰልፈው ገብተው ነበር / በመሳይ መኮንን /

Eskinder Nega and other prisnors is in an inconsistent situation

አዲሱ የኢህአዴግ ሊ/መንበር የኢትዮጵያን ህዝብ ጥያቄ በተግባር መመለስ አለበት! ( የአርበኞች ግንቦት 7 መግለጫ )

March 28, 2018
አዲሱ የኢህአዴግ ሊ/መንበር የኢትዮጵያን ህዝብ ጥያቄ በተግባር መመለስ አለበት!
አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ካቀረቡ ከአርባ ቀን በኋላ እና በመጀመሪያ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ለብዙ ቀናት ቀጥሎም  ምክር ቤቱ ከአንድ ሳምንት በላይ የፈጀ ስብሰባ ከተቀመጠ በኋላ ዶ/ር አቢይ አህመድን የግንባሩ ሊ/ቀመንበር  አድርጎ መርጧል። የዶ/ር አቢይ የኢህአዴግ ሊ/መንበር ሆኖ መመረጥ የሚቀጥለዉ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ማን ሊሆን ይችላል በሚል በአትኩሮት ሲጠበቅ ለነበረው ጥያቄ የመጀመሪያ ዙር ምላሽ ሰጥቷል። ለመሆኑ የዶ/ር አብይ መመረጥ የተለመደው የወያኔ የሴራ አካሄድ ውጤት ነዉ? ወይስ ኢህአዴግ የህዝብን እውነተኛ የለውጥ ፍላጎት ሰምቶ መንገዱን ለማስተካከል የወሰደዉ ዕርምጃ ነዉ? የኢህአዴግ ዉሳኔ እነዚህን ጥያቄዎች ያጠቃለለ ጥልቅ ውይይት ተካሂዶበት የተወሰነ መሆኑንና ያለመሆኑን በቅርቡ የምንሰማውና በተግባርም የምናየው  ይሆናል።

የዶ/ር አብይ መመረጥ ኢህአዴግ ውስጥ ያሉት እስካሁን የህወሀት ሎሌ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት ድርጅቶችና በህወሓት ውስጥም ያሉ አንዳንድ ለውጥ ፈላጊዎች በጋራ አሸንፈው ከሆነና እነ ዶ/ር አብይ በተለይ በኦህዴድ ምክር ቤት ስብሰባ መግለጫ ላይ ያወጡትን ለውጥ ፈላጊ አቅጣጫ ተግባራዊ ለማድረግ ወስነው ከሆነ እሰየው ነው። የኢህአዴግ ዉሳኔ በአገራችን በኢትዮጵያ ላይ የተደቀነውን ከፍተኛ አደጋ ለመከላከል፥ ችግሩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታትና ብሎም ወደ እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመሸጋገር የሚያስችል እንቅስቃሴ ውስጥ የሚገባ ከሆነ ለውጥ ፈላጊው ህዝብ ሁሉ የሚፈልገው ነውና በአዎንታዊ መልኩ የምንወስደው ነው።

Monday, March 19, 2018

አባይ ሚዲያ ግጥም / እኛው ነን / በጌትነት እንየው ተደርሶ ቲጂ እንዳቀረበችው

Ayenew Arega - Yamenal Belew - ያመናል በለው - New Ethiopian Music 2018 Video

"ያመናልበለው" እኛ ኢትዮጵያውያን በነጻነታችን ቀን በህብር በአንድነት በየ አደባባዩ በፍቅር በጋራ የምንጨፍርበት የጋራ ሀገራዊ ጭፈራ " አያመና በለው ያመና በለው አማራው ሲነካ ያመናል በለው፣ ኦሮሞው ሲነካ ያመና በለው፣ ጉራጌው ሲነካ ያመና በለው፣ አፋሩ ሲነካ ያመናል በለው ፣ ሲዳማው ሲነካ ያመናል በለው፣ ቤንሻንጉል ሲነካ ያመናል በለው፣ ሀድያው ሲነካ ያመና በለው፣ ከምባታው ሲነካ ያመና በለው፣ ኮንሶውም ሲነካ ያመና በለው" አጣጥሙት ወኔ ሰንቁበት ያ መ ና ል በ ለ ው

የትዊተር ዘመቻ አቢ ይለቀቅ! አቢ ይለቀቅ! (አማርኛ ከስር ያንብቡ) Fri Abi! Fri Abi! Fri Abi!


Abi is among distinguished Ethiopian political activists in Norway. He fought the Ethiopian regime both in Ethiopia and in Norway where he sought asylum. He is a member and coordinator of political organizations and media. The Norwegian Utlendingsmyndighetene denied him protection and he is now in trandum ready for expulsion in a country that has declared martial law where Ethiopian regime kills people who protest the regime every day. It's a serious mistake and unacceptable decision that puts abis lives at risk. Therefore Ethiopians in Norway and anyone who fights for human rights must fight to liberate abi and save him from expulsion from Norway. No Norwegian or politician must stand still when a political aktivists life put at risk in democratic countries like Norway. Free Abi! Free Abi! Free Abi!
==============
Free Brother! Free Brother! Free Brother!
Abi is among prominent Ethiopian political activists in Norway. He fought against the Ethiopian regime both in Ethiopia and in Norway where he sought asylum. He is a member and coordinator of political organizations and media. The Norwegian Immigration Authority refused protection and he is now in Trandum ready for expulsion in a country that has declared a state of emergency where the Ethiopian regime kills people protesting the regime every day. It's a serious mistake and unacceptable decision that puts Abi's life at risk. Therefore, Ethiopians in Norway and all who fight for human rights must fight to liberate Abi and save him from expulsion from Norway. No Nordmann or politicians must stand still when a political activist's life is at risk in a democratic country like Norway. Free Abi! Free Abi! Free Abi!
አቢ በኖርዌይ ውስጥ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳይ በንቃት ከሚሳተፉት ኢትዮጵያውያን ውስጥ ነው።አቢ የፖለቲካ ጥገኝነት ከጠየቀባት ኖርዌይ ውስጥ ሆኖ ላለፉት ዓመታት ሁሉ አሁን በኢትዮጵያ ያለውን አገዛዝ ከሚቃወሙት ኢትዮጵያውያን ውስጥ ነው።አቢ ካለፈው ዓርብ ጀምሮ የኖርዌይ ፖሊስ ይዞት በግዳጅ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ እስካሁን እስር ቤት ይገኛል።ኢትዮጵያውያን አቢ እንዲለቀቅ የሶሻል ሚድያ ዘመቻ ከፍተዋል። ይህንን ለብዙዎች በመላክ ዘመቻውን ይቀላቀሉ። 
አቢ በነፃ ይለቀቅ!!