Friday, September 30, 2016

በቢሾፍቱ ከተማ ከፍተኛ የጸጥታ ቁጥጥር እየተደረገ ነው ኢሳት (መስከረም 20 ፥ 2009)


የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ከነገ በስቲያ እሁድ በበሾፍቱ ከተማ ለሚከበረው የእሬቻ በዓል ልዩ ሃይል ተመድቦ የጸጥታ ቁጥጥር በመደረግ ላይ መሆኑን አርብ አስታወቀ።
የከተማዋ ነዋሪዎች የፌዴራልና የክልል የጸጥታ አባላት ከመቼውም ጊዜ በላይ በመሰማራት ተሽከርካሪዎችን  ጨምሮ በተለያዩ ስፍራዎች ፍተሻ በመካሄድ ላይ መሆናቸውን ረቡዕ ለኢሳት መግለጻቸው ይታወሳል።
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አርብ ባወጣው መግለጫ በከተማ የበዓሉ አከባበር በሰላም እንዲስተናገድ ለማድረግ ታስቦ ልዩ ሃይል መመደቡንና ከነዋሪዎች ጋር በጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር መካሄዱን አመልክቷል።

በቤኒሻንጉል ጊዛን ወደ 300 የሚጠጉ ነዋሪዎች ለደህንነታቸው ሲሉ ጫካ መግባታቸው ተነገረ ኢሳት (መስከረም 20 ፥ 2009)


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጊዛን ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የተቀሰቀሰውን ግጭት እልባት አለማግኘቱን ተከትሎ ወደ 300 የሚጠጉ ነዋሪዎች ለደህንነታቸው ሲሉ ጫካ መግባታቸውን እማኞች አርብ ለኢሳት ገለጡ።
በነዋሪዎችና ከትግራይ ክልል መጥተው ሰፍረዋል በተባሉ 1ሺ አካባቢ ሰዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት በትንሹ ስምንት ከሚሆኑ የመንግስት የጸጥታ አባላት ግድያ ምክንያት መሆኑን ሃሙስ መዘገባችን ይታወሳል።
ድርጊቱ እልባት ሳያገኝ ለሶስተኛ ቀን መቀጠሉን የተናገሩት የሸርቆሌ ከተማ አካባቢ ነዋሪዎች ግጭቱን ተከትሎ ወደ 300 የሚጠጉ ነዋሪዎች ህይወታቸውን ለማትረፍ ሲሉ ወደ ጫካ መሰደዳቸውን አስረድተዋል።
የቤኒሻንጉል ህዝብ ንቅናቄ አመራሮችና የጊዛን ሸርቆሌ አካባቢ ነዋሪዎች በቅርቡ ከትግራይ ክልል የመጡ 1ሺ አካባቢ ሰዎች ለወርቅ ልማት በሚል በመከላከያ አዛዦች በስፍራው መሰማራታቸውን መግለጻቸው ይታወሳል።
የክልሉ መንግስትና የሸርቆሌ ወረዳ አስተዳደሪዎች ሰፍረው የሚገኙ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲሄዱ ፍላጎት ቢኖራቸውም ሰፋሪዎቹ የመንግስት ወታደራዊ ሃይሎች ድጋፍን መከታ በማድረግ ለቀረበላቸው ጥያቄ ተባባሪ አለመሆናቸውን ነዋሪዎች ለኢሳት ተናግረዋል።
ለደህንነታቸው ሲሉ ወደ ጫካ ከተሰደዱት ሰዎች መካከልም ለወርቅ ልማቱ የሰፈሩትና ነባር ነዋሪዎች እንደሚገኙበት ከዜና ክፍላችን ጋር ቃለምልልስ ያደረጉት እማኞች አክለው ገልጸዋል።
ረቡዕ በተቀሰቀሰው የሁለቱ ወገኖች ግጭት ከተገደሉት ስምንት የጸጥታ አባላት በተጨማሪ ከ20 የሚበልጡ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው እንደነበር የቤኒሻንጉል ህዝብ ንቅናቄ ሊቀመንበር አቶ ዮሴፍ ሃሚድ ናስር አስረድተዋል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መጠነ ሰፊ የሆነ የወርቅ ሃብት ክምችት እንዳለው አንድ የግብፅ ኩባንያ ከሁለት አመት በፊት ባካሄደው ጥናት ማረጋገጡን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።

ማዕደ ኢሳት፦ በዛሬው የማዕደ ኢሳት ዝግጅታችን የባሻ ጎንጤ ወግ። (አንዲት ጎንደርን በእሳት ልታቃጥል ስትል ተያዘች ቢሉኝ በቃ እነዛ አጋዚዎች ግንባሯን ብለው ገደሏት ማለት ነው ብዬ ሳስብ እሷ እናቴ ሕዝብ ከታች ሲጮህ እንደ ንግስት ኤልሳቤት ግልጥ መኪና ላይ በፖሊሶች ታጅባ ስትንፈላሰስ አየኋት።"ምን ተሰማሽ?" ብሎ የሚጠይቃት ሰው ቢገኝ" አረ ተውኝ እናቴ!ሰርጌም እንዲህ አልደመቀ!" ሳትል ትቀራለች?) እንዲሁም ስመ ጥሩውና ከታዋቂው የጉራጌኛ ሙዚቃ ተጫዋች ከመላኩ ቢረዳ ጋር ያረግነው ቆይታ አለ። መልካም ቆይታ፦ ESAT meade esat Sep. 30, 2016 Ethiopia

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 30, 2016 ESAT Daily News Amsterdam September 30,2016

Shambel Belayneh 'አፍርጠው' አዲስ ሃገራዊ ሙዚቃ በ ሻምበል በላይነህ

Prominent Ethiopian journalist harassed in jail ESAT News (September 29, 2016)




Harassment against award-winning Ethiopian journalist, Eskinder Nega, who is serving an 18-year sentence following trumped-up terrorism charges, has continued unabated.
An inmate released recently disclosed to ESAT that prison officials have confiscated notebooks and other materials, including his bible, from the journalist and destroyed his personal belongings.
The former inmate said prison authorities, who have recently searched Eskinder’s cell, have taken his luggages, throwing away his clothes. The source said the authorities did not give any explanation to the journalist as to their actions and his belongings were not returned to Eskinder at the time he left the prison.

Thursday, September 29, 2016

ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት ተሰጣቸው ተባለ ኢሳት (መስከረም 19 ፥ 2008) ከ30 የሚበልጡ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ሃሙስ የሌተናል፣ የሜጀርና፣ የብርጋዴር ጀነራልነት ማዕረግ እንደተሰጣቸው መንግስት አስታወቀ። በሃገሪቱ ፕሬዜዳንት ሙላቱ ተሾመ የማዕረግ እድገት ተሰጥቷቸዋል ከተባሉት ወታደራዊ መኮንኖች መካከል የሜጀር ጄነራልነት ማዕረግ የነበራቸው ገብራት አየለ ቢጫ በብቸኝነት የሌተናል ጀኔራልነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። በብርጋዴር ጀነራልነት ሲያገለግሉ ነበር የተባሉ 12 ወታደራዊ መኮንኖች ደግሞ የሜጀር ጀኔራልነት ሹመትን ያገኙ ሲሆን፣ 25 ኮሎኔሎች እንዲሁ የብርጋዴር ጄኔራልነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ መንግስት ለከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ሹመትን ሲሰጥ የአሁኑ ለሶስተኛ ጊዜ ሲሆን፣ የዛሬውን ጨምሮ ከ120 የሚበልጡ ወታደራዊ መኮንኖች መሾማቸውን ለመረዳት ተችሏል። ሃሙስ በሜጀር ጄኔራልነት ከተሾሙት መካከል ብርጋዴር ጄኔራል መሃመድ ኢሻ ዘይኑ ትኩዕ፣ ብርጋዴር፣ ጄኔራል ሃለፎም እጅጉ ሞገስ፣ ብርጋዴር ጄነራል ማሾ በየነ ደስታ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ይገኙበታል። በብርጋዴርል ጀአራልነት ከተሾሙት መካከል ደግሞ ኮሎኔል አዲሱ ገብረየሱስ ገብረዮሃንስ፣ ኮሎኔል ኪዱ አለሙ አሰጉ፣ ኮሎኔል ብርሃኑ ጥላሁን በርሄ፣ ኮሎኔል ግርማ ክበበው ቱፋ፣ እና ኮሎኔል ተክላይ ኪዳኔ ተድላ በቅድመ ተከትል ከተቀመቱት መካከል መሆናቸው ተመልክቷል።ESAT Radio 30 min Sep 29 2016

ከታጋይ አርበኛና ከፍተኛ አመራር "ክፈተው አሰፋ" የተላለፈ የትግል ጥሪ\ ================="========================



ገር ቤትም ሆነ በመላው አለም ለምትገኙ ኢትዮጰያው ምሁራን, ለመከላከያሰራዊት, ለመምህራን, ለአርሶአደሩ, ለተማሪው, ለወዝአደሩ, ጾታ ዘር ያለየ የትግል ጥሪ" በተለይ ለምሁራን÷ ሃገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት የብሄር ፖለቲካ አዘቅት ውስጥ መዞ ለማውጣት" ወዳንድ ያስተሳሰብ መንደር ለመንደርደር የግል ፍላጎት ያለው? የግል ፍላጎቱን ወደ ጎን በመተው» በተለይ ስልጣን, ዝናን, ገንዘብን የመሳሰሉ ለሰው ልጅ መጨካከንንና ሸርን የሚያስተምሩ ናቸውና እነዚህን ፍላጎቶች ወደ ጎን ትተን" ሃገርንና ህዝብን ለማዳን ተግተን በአንድነት እንስራ÷ የትጥቅም ትግልም ሆነ የሰላማዊ ትግል በተናጥል በበዛ ቁጥር ሀይላችን እየተመናመነ, እየተበታተነ ስለሚሄድ የማሸነፍ እድላችን ጥያቄ ውስጥ እንዳይገባ ካሁኑ ወዳንድ መንደር እንሰባሰብ::


ያርበኝነት ትግል እንደሆነ ውርሳችን ነው:: ኢትዮጰያ የኖረችውም በአርበኝነት ነውና:: 
ታድያ ያ አርበኝነት ዛሬም ያስፈልጋል" ለዚህም ነው ከሺ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሦስት ዓ. ም ጀምሮ " የኢትዮጱያ ህዝብ አርበኞች ግንባር" ወያኔን እንደወራሪ በመቁጠር ያርበኝነት ትግል ያስፈልጋል ያለው:: ምክንያቱም ወያኔ በአላማውም ሆነ በትውልዱ, በደሙ, ኢትዮጰያዊ ሆኖ አያውቅም:: አሁንም ቢሆን ከፊት ለፊታችን ትልቅ ችግር እንደተጋረጠብን ይታየኛል" ለሚቀጥለው ትውልድ የተበታተነ የፖለቲካ አጀንዳ እንዳናስተላልፍ በጥንቃቄ የፖለቲካ ውሳኔችንን እናስተካክል:: 

ከታጋይ አርበኛና ከፍተኛ አመራር "ክፈተው አሰፋ" የተላለፈ የትግል ጥሪ\




ሃገር ቤትም ሆነ በመላው አለም ለምትገኙ ኢትዮጰያው ምሁራን, ለመከላከያሰራዊት, ለመምህራን, ለአርሶአደሩ, ለተማሪው, ለወዝአደሩ, ጾታ ዘር ያለየ የትግል ጥሪ" በተለይ ለምሁራን÷ ሃገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት የብሄር ፖለቲካ አዘቅት ውስጥ መዞ ለማውጣት" ወዳንድ ያስተሳሰብ መንደር ለመንደርደር የግል ፍላጎት ያለው? የግል ፍላጎቱን ወደ ጎን በመተው» በተለይ ስልጣን, ዝናን, ገንዘብን የመሳሰሉ ለሰው ልጅ መጨካከንንና ሸርን የሚያስተምሩ ናቸውና እነዚህን ፍላጎቶች ወደ ጎን ትተን" ሃገርንና ህዝብን ለማዳን ተግተን በአንድነት እንስራ÷ የትጥቅም ትግልም ሆነ የሰላማዊ ትግል በተናጥል በበዛ ቁጥር ሀይላችን እየተመናመነ, እየተበታተነ ስለሚሄድ የማሸነፍ እድላችን ጥያቄ ውስጥ እንዳይገባ ካሁኑ ወዳንድ መንደር እንሰባሰብ::

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 29, 2016 ESAT Daily News Amsterdam September 29,2016

ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት ተሰጣቸው ተባለ ኢሳት (መስከረም 19 ፥ 2008)


ከ30 የሚበልጡ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ሃሙስ የሌተናል፣ የሜጀርና፣ የብርጋዴር ጀነራልነት ማዕረግ እንደተሰጣቸው መንግስት አስታወቀ።
በሃገሪቱ ፕሬዜዳንት ሙላቱ ተሾመ የማዕረግ እድገት ተሰጥቷቸዋል ከተባሉት ወታደራዊ መኮንኖች መካከል የሜጀር ጄነራልነት ማዕረግ የነበራቸው ገብራት አየለ ቢጫ በብቸኝነት የሌተናል ጀኔራልነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል።
በብርጋዴር ጀነራልነት ሲያገለግሉ ነበር የተባሉ 12 ወታደራዊ መኮንኖች ደግሞ የሜጀር ጀኔራልነት ሹመትን ያገኙ ሲሆን፣ 25 ኮሎኔሎች እንዲሁ የብርጋዴር ጄኔራልነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል።
የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ መንግስት ለከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ሹመትን ሲሰጥ የአሁኑ ለሶስተኛ ጊዜ ሲሆን፣ የዛሬውን ጨምሮ ከ120 የሚበልጡ ወታደራዊ መኮንኖች መሾማቸውን ለመረዳት ተችሏል።
ሃሙስ በሜጀር ጄኔራልነት ከተሾሙት መካከል ብርጋዴር ጄኔራል መሃመድ ኢሻ ዘይኑ ትኩዕ፣ ብርጋዴር፣ ጄኔራል ሃለፎም እጅጉ ሞገስ፣ ብርጋዴር ጄነራል ማሾ በየነ ደስታ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ይገኙበታል።
በብርጋዴርል ጀአራልነት ከተሾሙት መካከል ደግሞ ኮሎኔል አዲሱ ገብረየሱስ ገብረዮሃንስ፣ ኮሎኔል ኪዱ አለሙ አሰጉ፣ ኮሎኔል ብርሃኑ ጥላሁን በርሄ፣ ኮሎኔል ግርማ ክበበው ቱፋ፣ እና ኮሎኔል ተክላይ ኪዳኔ ተድላ በቅድመ ተከትል ከተቀመቱት መካከል መሆናቸው ተመልክቷል።

'አፍርጠው' አዲስ ሃገራዊ ሙዚቃ በ ሻምበል በላይነህ

ሰበር መረጃ ! !



ከምእራብ ትግራይ ወደ ኡምሃጅር የተወረወረ የህወሃት መከላከያ ሰራዊት የግንባር ጦር በገጠመዉ ድንገተኛ የተኩስ ልዉዉጥ ምክንያት እጁን እየሰጠ ወደ ኤርትራ እየገባ ይገኛል።
ከሰሜኑ እዝ ከመከላከያ አባላቱ ዉስጥ ያፈተለከዉ መረጃ እንደሚጠቁመዉ ከሆነ የመዋጋት ፍላጎት የሌላቸዉ የህወሃት ወታደሮች በትናንትናዉ እለት ወደ አል_ፉሽቓ ( Al fushqa ) ሱዳን ድንበር በኩል አምርተዉ ለነጻነት ታጋዮች እጃቸዉን መስጠታቸዉ ታዉቋል።
ብዛት ያላቸዉ ቀላልና ከባድ የጦር መሳሪያዎች በምርኮ መግባታቸዉንና የህወሃት መከላከያ ሰራዊት አባላትም መቀላቀላቸዉን የገለጸልን ምንጫችን በርኮ የሚገቡትን ወገኖች የኤርትራ ወታደሮች ወደ መደበኛ ማረፊያ ማዘዋወራቸዉን ምንጮች አረጋግጥጠዋል፡፡
( ጉድሽ ወያኔ )Bilderesultat for መከላከያ ኢንጅነሪንግ
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !

የኢሳት የ2009 የአዲስ ዓመት ዝግጅት እና የዓመቱ ምርጥ ሰው የብጹዕ አቡነ ፍሊጶስ፣ የሃ ነጂብ መሓመድ እና ፓስተር ያሬድ ጥላሁን መልዕክት ለኢትዮጵያ ህዝብ ESAT Special New Year Event 2009 EC September 2016

ሰበር መረጃ



መንግስትንና ወታደሩን በግልጽ የገሰጹት አቡነ #አብርሃም ዛሬ ጥዋት በአቡነ ማቲያስ አስቸኳይ ትዛዝ አዲስ አበባ መግባታቸው ተሰምቷል፡፡የሀይማኖት መሪዎች ሰምታቹሀል ክርስትያን መሆን ምንም ችግር አያመጣብህም እሄን እወቅ እውነትን መነገር ግን እስራት ስደት ግድያ ያመጡብሀል የዛም ግዜ እምነትህ ይፈት ናል ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል መገመት ይቻላል፡፡ለማንኛውም መላው ህዝብ ከጎናቸው ነው፡፡ምንጭ Chegovera

ሰበር መረጃ ! !




 ከምእራብ ትግራይ ወደ ኡምሃጅር የተወረወረ የህወሃት መከላከያ ሰራዊት የግንባር ጦር በገጠመዉ ድንገተኛ የተኩስ ልዉዉጥ ምክንያት እጁን እየሰጠ ወደ ኤርትራ እየገባ ይገኛል።

ከሰሜኑ እዝ ከመከላከያ አባላቱ ዉስጥ ያፈተለከዉ መረጃ እንደሚጠቁመዉ ከሆነ የመዋጋት ፍላጎት የሌላቸዉ የህወሃት ወታደሮች በትናንትናዉ እለት ወደ አል_ፉሽቓ ( Al fushqa ) ሱዳን ድንበር በኩል አምርተዉ ለነጻነት ታጋዮች እጃቸዉን መስጠታቸዉ ታዉቋል። ብዛት ያላቸዉ ቀላልና ከባድ የጦር መሳሪያዎች በምርኮ መግባታቸዉንና የህወሃት መከላከያ ሰራዊት አባላትም መቀላቀላቸዉን የገለጸልን ምንጫችን በርኮ የሚገቡትን ወገኖች የኤርትራ ወታደሮች ወደ መደበኛ ማረፊያ ማዘዋወራቸዉን ምንጮች አረጋግጥጠዋል፡፡ ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !

ለአትሌት ሙሉጌታ ዘውዴ ድጋፍ ለማድረግ ለምትፈልጉ ወገኖች

|« ያኔ በጤነኝነቴ ጊዜ ሩጫ ስወዳደር በክፍያ የድርጅታቸውን ዓርማ ለብሼ እንድሮጥ የጠየቁኝን ድርጅቶች እምቢ ብዬ የኢሳትን አርማ ለብሼ መሮጤ በጊዜው ለሀገራዊ ትግሉ ካበረከትኩት አስተዋጽኦ በተጨማሪ አሁን ለምገኝበት ሁኔታም ትክክለኛ ውሳኔ ነበር። ምክንያቱም በጊዜው ለሳንቲም ብዬ ብሮጥ እስካሁን ሳንቲሙን አጠፋው ነበር፤አሁን የሚደርስልኝም አይኖርም ነበር። ለማይጠፋው ሀብት ለህዝቤና ለሀገሬ በመሮጤ ግን እነሆ በክፉ ቀኔ ህዝቤ ከጎኔ ቆመልኝ። ከሀብት ሁሉ ትልቁ ሀብት ሚሊዮን ዶላር ሳይሆን ሰው ነው። ሰውን፣ወገንን የመሰለ ትልቅ ሀብት የለም።|”
በከፋ ችግር ላይ ለሚገኘው ለአትሌት ሙሉጌታ ዘውዴ እየተሰበሰበ ያለው ገንዘብ $11,575(አስራ አንድ ሺህ አምስት መቶ ሰባ አምስት ዶላር) ደርሷል።አትሌቱ ድጋፍ ላደረጋችሁለት፣ እንዲሁም ስልክ በመደወል አለኝታችሁን ለገለጻችሁለት ሁሉ ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል። ምናልባት ልትረዱት ፈልጋችሁ መረጃው የሌላችሁ ካላችሁ የሚከተለውን ሊንክ በመጫን በቀላሉ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል፦

ተጨማሪ መረጃዎች ስለ “ደህንነቱ|” መሥሪያ ቤት Tadesse Biru Kersmo


Bilderesultat for ጌታቸው አሰፋ: የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ነው።“ስለ ‘ደህንነቱ’ መሥሪያ ቤት ከማውቀው በጥቂቱ” በሚለው አጭር መጣጥፍ ላይ በርከት ያሉ የውስጥ መልዕክቶች ደርሰውኛል። በበጎም ይሁን በክፉ የፃፋችሁልኝ ሁሉ አመሰግናለሁ፤ በግልም አመሰግኛቸዋለሁ።
ከተላኩልኝ አስተያየቶች በተለይ አንዱ ትኩረቴን ስቦታል። በውስጡ ተረብ ያለበት ሆኖ “የፃፍከው በአጠቃላይ ጉዳዮች ላይ ነው፤ ‘ከማውቀው በጥቂቱ’ አልክ እንጂ ከአጠቃላይ ጉዳዮች ያለፈ የምታውቀው ዝርዝር ነገር የለም፤ ቢኖርህ ኖሮ ለነገ የምታቆይበት ምክንያት አይኖርህም ነበር፤ ቢያንስ ደጋፊዎችህን ለማስጠንቀቅ ሁለት ሶስት ስሞችን ትጠራ ነበር” የሚል ነው የመልዕክቱ ይዘት ነበር። አስተያየት ሰጪው እልህ ውስጥ ሊያስገናኝ የፈለገ ይመስላል። እኔ በቀላሉ እልህ ውስጥ የምገባ ሰው አይደለሁም፤ ሆኖም ቆም ብዬ እንዳስብበት አደረገኝ።

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 28, 2016 ESAT DC Daily News wed 28 Sep 2016

U.S. think tank says Tigrians have lion’s share in Ethiopia’s economy ESAT News (September 28, 2016)


The Heritage Foundation’s 2016 Index of Economic Freedom reported that economic gains in Ethiopia were not evenly shared among all ethnic groups as Tigrians have a much larger sharein the pie.
The foundation noted that EPRDF is “increasingly dividing the economic pie mostly among theirown Tigray brethren.”
Whatever economic progress Ethiopia achieved “has not been enjoyed evenly by all of the
roughly 80 ethnic groups in the country,” the report said.

“More Economic Freedom Could Mean Less Civil Strife in Ethiopia,” said James M. Roberts,
Research Fellow in Freedom and Growth at The Heritage Foundation's Center for International
Trade and Economics.

According to the foundatio

Ethiopia: The Myth of a Stable and Reliable Partner Under the Minority TPLF Regime | By Neamin Zeleke

“I want the superiority of one ethnic group to end” – Ethiopia’s Olympic Silver medalist Feyisa Lilesa on Al Jazeera
“Those who make peaceful revolution impossible will make violent revolution inevitable.” – John F. Kennedy 
In the first installment of this series, the myth of a strong military under the TPLF/EPRDF regime was examined. This sequel article discusses the manifold policies and measures taken by the ruling TPLF/EPRDF’s and their consequences for peace and stability in Ethiopia and the sub region.
Neamin zeleke
A myth promoting the minority TPLF regime as a reliable and stable partner in the Horn of Africa has been circulating for years among Western policy makers, think tank analysts and academics, especially in the US, UK, and other western countries. This should not come as a surprise: since 9/11, the primary preoccupation of western foreign and security policymakers has been fighting global terrorism.
With the security and counter terrorism imperative becoming the primary driver

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አዲስ የቪዲዮ ንግግር ከኤርትራ በረሃ

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ሰሞኑን በተካሄደውና በተሳካ ሁኔታ በተጠናቀቀው የትህዴን ሁለተኛ ጉባዔ ላይ ያደረጉት ንግግር ደርሶናል:: በዚህ ቪዲዮ ላይ የትህዴን ሊቀመንበር ታጋይ መኮንን ተስፋይ ያደረጉትንም ንግግር ይዘናል:: ይመልከቱት:: ቪዲዮን ያደረሰንን የትህዴን ቴሌቭዥንን እናመሰግናለን::
የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አዲስ የቪዲዮ ንግግር ከኤርትራ በረሃ

Wednesday, September 28, 2016

የቀድሞ የአንድነት ፓርቲው አናኒያ ሶሪ በፋና ሞጋቾች አስገራሚ ሙግት

ananya

የጅምላ እስርና ግድያ እየፈጸሙ ያሉ የህወሃት/ኢህአዴግ ባለስልጣናት ለፍርድ እንዲቀርቡ ተጠየቀ ኢሳት (መስከረም 17 ፥ 2009)


Bilderesultat for የህወሃት/ኢህአዴግ ባለስልጣናትበኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ግድያና ጅምላ እስር እየፈጸሙ ያሉ ባለስልጣናት ሆነ የጸጥታ ሃይሎች ለፍርድ እንዲቀርቡ አለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች አንድነት ጠየቀ።
አለም አቀፍ ህብረት ለኢሳት በላከው መግለጫ ህዝብን ማገልገል የሚገባው መንግስት ዜጋውን እየጨፈጨፈ መቀጠል ስለለለበት ስልጣንን መልቀቅ ይኖርበታል ብሏል።
ከዚህ በኋላም የሚፈጸም ግድያና ጅምላ እስር በአስቸኳይ እንዲቆም አለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዕምነት ተከታዮች አንድነት በመግለጫው ጠይቋል።
ህብረቱ ለኢትዮጵያ ህዝብን የሚያገለግሉና በዕውቀት የሚሰሩ መሪዎች እንድሰጣት ሁሉ በጸሎት እንዲተጋና ህገወጥ ድርጊቶችን እንዲያወግዝ ጥሪን አቅርቧል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መዋቅርና ሃብቷ በዘር ሃረጋቸውን በፖለቲካ አቋማቸው ከገዢው ፓርቲ ጋር በወገኑ ሰዎች እየተበዘበዘ መሆኑን ህብረቱ ለኢሳት በላከው መግለጫ አብራርቷል።

Gondar uprising leader charged with terrorism ESAT News (September 28, 2016)


The leader of the the movement in the Amhara region that is campaigning to restore areas forcefully annexed to Tigray by the Tigrian-led regime has been charged with terrorism.
Colonel Demeke Zewdu, seen by many Ethiopians as the leader of the ongoing uprising against a minority regime in Amhara region, was charged Wednesday after several court adjournments.
The colonel was taken to the custody of the Amhara police in July after he shot dead three operatives of the regime who went all the way to his house from Tigray to arrest him without a court warrant.
At the time of his arrest, the colonel was spearheading a committee that was demanding the regime that the areas of Wolkait, Tegede and Telemt in North Gondar to be returned to the Amhara region and for the people residing in those areas recognized as Amharas.

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 28, 2016 ESAT Daily News Amsterdam September 28, 2016

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 28, 2016 ESAT Daily News Amsterdam September 28, 2016

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 28, 2016 ESAT DC Morning News Wed 28 Sep 2016

በሚኖሶታ የኢሳት የኔ ነው ዝግጅት ኮሜድያን ክበበው ገዳ፣ እንዲሁም የኢሳት ጋዜጠኞች በፈቃዱ ሞረዳ እና አበበ ገላው በተገኙበት በድምቀት ይከበራል። ኑ እና በጋራ ኢሳትን እንዘክር። አዘጋጅ ኮሚቴ

Saudi Arabia executes Ethiopian woman ESAT News (September 27, 2016)


Saudi Arabia has executed an Ethiopian woman reportedly convicted of killing a Saudi girl, AFP reported on Monday.
Zamzam Abdullah Boric allegedly killed a seven-year-old girl in the bathroom, AFP quoted the Saudi interior ministry as saying.
The motive behind the murder was not clear. Boric's age and profession were not disclosed, the report said.
Fleeing economic hardshaip and political persecution, thousands of Ethiopians go to Saudi Arabia and work as domestic helpers.

ሰሞነኛው የአቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ በአትሌት ፈይሳ ሌሊሳ እና በኦነግ ላይ የከፈቱት የቃላት ጦርነት እና ምላሹ ሲዳሰስ ልዩ ዘገባ በታምሩ ገዳ




አለምነህ ዋሴ- አቡነ አብርሃም በባህር ዳር መስቀል አዳባባይ የተናገሩት ቃል 2009


አለምነህ ዋሴ- አቡነ አብርሃም በባህር ዳር መስቀል አዳባባይ የተናገሩት ቃል 2009

Alemneh Wasie News – Abune Abraham Speech at Meskel Celebration

“ኢህአዴግ ብቻውን ምንም ተዓምር አይፈጥርም” Written by አለማየሁ አንበሴ

- በየትም ሀገር ቋንቋን መሰረት ያደረገ ፌደራሊዝም አይመሰረትም“ኢህአዴግ ብቻውን ምንም ተዓምር አይፈጥርም”
- መንግስት “ችግሩን የፈጠረው የኔ ፖሊሲ ነው” ብሎ ማመን
አለበት
- የማንነት ጥያቄዎች የሚፈቱት ህዝብ የሚለውን
በማድመጥ ነው
- የችግሩ መፍቻ ቁልፍ ያለው በመንግስት እጅ ነው
አቶ የሸዋስ አሰፋ ከ“ቅንጅት” ጀምሮ በፖለቲካ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው፡፡ በመቀጠልም የ“አንድነት” ፓርቲ አመራር አባል፣ ከዚያም
“ሰማያዊ” ፓርቲን በማደራጀትና በመመስረት እንዲሁም ፓርቲውን በተለያዩ የአመራርነት ቦታዎች ያገለገሉ ሲሆን ከሁለት ዓመት በፊት
ታስረው በቅርቡ ከእስር ከተለቀቁ በኋላ ደግሞ የሰማያዊ ፓርቲ ም/ቤት ሰብሳቢ ሆነው እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ አቶ የሸዋስ በሀገሪቱ በተፈጠሩ
ተቃውሞዎች ባህሪ፣ በመንግስት ምላሽና የተሃድሶ ጉዞ እንዲሁም በመፍትሄ ሃሳቦች ላይ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር
ተከታዩን ቃለምልልስ አድርገዋል፡፡

:‹‹መከፋፈል-አያዋጣንም፤-አንድ-መሆን-አለብን››

http://www.addisadmassnews.com/index.php…:‹‹መከፋፈል-አያዋጣንም፤-አንድ-መሆን-አለብን››
- የወልቃይት ችግር ታሪክን መሰረት ያደረገ መፍትሄ ሊሰጠው ይገባል
- በየሰው ደጅ ወታደር በማሰማራት መፍትሄ ማምጣት አይቻልም
- መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ ሌላ ችግር የሚወልድ ነው
- የሃይማኖት አባቶች ይሄ ሁሉ ሲሆን የት ነው ያሉት?

አቶ አበባው መሃሪ
(የመኢአድ የቀድሞ ፕሬዚዳንት

በእርስዎ ግምገማ የህዝብ ተቃውሞዎች መንስኤዎች ምንድን ናቸው?
መንግስት ችግሮቹን የመልካም አስተዳደር እጦት ነው ብሎ ይደመድማል፡፡ መልካም አስተዳደር አንዱ ችግር ቢሆንም ዋናው ምክንያት ግን ሌሎች ያልተፈቱና መፈታት የነበረባቸው ነገሮች ተዳፍነው መሠንበታቸው ነው፡፡ ለምሳሌ በአማራ ክልል የተነሣውን ብንመለከት፣ ክቡር ጠ/ሚኒስትሩ፤ የሁለት ክልሎች አመራሮች ያልፈቱት ችግር ነው ብለዋል፡፡ ይሄ ዋናው ችግር ይመስለኛል፡፡ ሌላው መንግስትና ህዝብ ሣይገናኙ እስከ ዛሬ መቆየታቸው ነው፡፡ የሚሾሙ ባለስልጣናት ራሳቸውን ለመጥቀም ነው የሚኖሩት፡፡ ከዚያ በመለስ የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት በሃገሪቱ ላይ አለመኖሩ ተጠቃሽ ነው፡፡ እኩል ተጠቃሚነት ከሌለ ‹‹የሃገሪቱን ሃብቶች እንዳልጠቀም ተገፍቻለሁ›› የሚለው አካል ተቃውሞ ማቅረቡ የማይቀር ነው፡፡ እነዚህ ይመስሉኛል ዋና ምክንያቶቹ፡፡
ተቃውሞዎቹ በዚሁ ከቀጠሉ ወዴት የሚያምሩ ይመስልዎታል?
እኔ እንደማየው አቅጣጫው ለአገሪቱ መልካም አይደለም፡፡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊያስብበትና ጸሎት ሊያደርግበት፣ ሊመካከርበት የሚገባ ጉዳይ ይመስለኛል፡፡ የሊቢያ፣ የየመንና የሶርያን ሁኔታ ብናይ፣ መነሻቸው የዚህ አይነት ተቃውሞዎች ናቸው፤ ስለዚህ ተመሳሳይ ችግር እነዳከሰት ህዝቡ መመካከር አለበት፤ ፀሎት መደረግ አለበት። ሁሉም ሰፊ ልብ እንዲኖረው ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ለእነዚህ ችግሮች መንግስት መፍትሄ የማያበጅላቸው ከሆነ ወደ መጥፎ ሁኔታ ይወስደናል ብዬ እገምታለሁ፡፡ የእርስ በእርስ ግጭትና መተላለቅ እንዳይመጣ እሠጋለሁ፡፡
መንግስት ለተቃውሞዎቹ የሚሰጣቸው ምላሾች፤ ዘላቂ መፍትሄ ያመጣሉ ብለው ይገምታሉ?

ተቃዋሚዎች፤ የባለስልጣናት ለውጥ የህዝብ ጥያቄን አይመልስም አሉ

:ተቃዋሚዎች፤-የባለስልጣናት-ለውጥ-የህዝብ-ጥያቄን-አይመልስም-አሉተቃዋሚዎች፤ የባለስልጣናት  ለውጥ የህዝብ ጥያቄን አይመልስም አሉ
‹የህዝቡ ጥያቄ የስርአትና የፖሊሲ ለውጥ ነው››

በተሃድሶ ግምገማ ላይ ከሚገኙት አራቱ የኢህአዴግ ድርጅቶች ኦህዴድ ሊቀመናብርቱን ሰሞኑን ከሃላፊነት ያነሰ ሲሆን ተቃዋሚ ፓርቲዎች በየትኛውም ደረጃ የሚደረጉ የአመራር ለውጦች ለህዝብ መሰረታዊ ጥያቄ ምላሽ አይሆኑም ብለዋል፡፡
ህዝብ የጠየቀው የስርዓትና የፖሊሲ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች መቀያየርን አይደለም፤ ይላሉ ተቃዋሚዎች፡፡
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደ፤ የገዥውን ፓርቲ ተሃድሶ ብቻ ሳይሆን ሁሉም አስተሳሰቦች የተካተቱበት የፖሊሲ ለውጦች ነው የጠየቅነው ብለው፡፡ አሁን ባለው ፖሊሲ ላይ ግለሰቦችን መለዋወጥ ተሃድሶ እንደማይሆን ተናግረዋል፡፡ ‹‹የህዝቡ ጥያቄም የአመራሮች መለዋወጥ›› አይደለም ያሉት ዶ/ር ጫኔ፤ ተሃድሶው በዚህ መልኩ ከቀጠለ ምንም ለውጥ አያመጣም፤ የህዝቡንም ጥያቄ በዚህ መንገድ መመለስ አይቻልም ብለዋል፡፡
በኦሮሚያ የኦህዴድ አመራሮች መቀያየራቸው ሌሎቹ ድርጅቶችም ከዚህ የተለየ አጀንዳ እንደሌላቸው ያሳያል፡፡ ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ በኢዴፓ እምነት ይህ አካሄድ የበለጠ የህዝበን ጥያቄ የማፈኛ መንገድ ነው ብለዋል፡፡ አዴፓ አሁንም ብቸኛው መፍትሄ የብሄራዊ እርቅ መድረክ ማዘጋጀት ነው የሚል አቋም እንዳለውም ዶ/ር ጫኔ ተናግረዋል፡፡

Tuesday, September 27, 2016

አዘጋጅ ዴሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትይዮጵያ ድጋፍ ሰጭ ድርጅት በኖርዌይ፡ የሲቪል ተቋማት ሚና በዶ/ር ተክሉ አባተ 24 09 2016

ሕዝባዊ ዕምቢተኝነት/ሃያል ሃይል-ፖላንድ ESAT Special Hayal Hayel Part 5 September 2016 Poland

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 27, 2016ESAT DC Morning News Tue 27 Sep 2016

ESAT Special Professor Mesfin Weldemariam የወያኔ አገዛዝ እና የኢትዮጵያ ወደፊት

በዘረኛው የወያኔ መንግስት ለተገደሉ ለታሰሩና ለተጎዱ የኢትዮጵያ ወገኖች የሻማ ማብራትና የፊርማ ስነ ስርዓት F...

ሕዝባዊ ዕምቢተኝነት/ሃያል ሃይል-ፖላንድ ESAT Special Hayal Hayel Part 5 September 2016 Poland

አቡነ አብርሃም በባህር ዳር መስቀል አዳባባይ የተናገሩት ቃል 2009

Waza Ena Kumneger 1 kumneger 18 Sept. 2016

በኢትዮጵያ የባለአደራ መንግስት እንዲቋቋም ፕ/ር መስፍን ወ/ማሪያም ጥሪ አቀረቡ ኢሳት (መስከረም 16 ፥ 2009)


Bilderesultat for mesfin woldemariamኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ሁኔታ አሳሳቢ በመሆኑ፣ በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን ቀውስ ለመሻገር ባለአደራ መንግስት እንዲቋቋም ፕ/ር መስፍን ወ/ማሪያም ጥሪ አቀረብ።
በተለያየ መንገድ ከሃገሪቱ የተዘረፈውን ገንዘብ በተመለከተም የሂሳብና የህግ አዋቂዎች የሚሳተፉበት የምርመራ ስራ እንዲካሄድና የውጭ አማካሪዎችም ሂደቱን እንዲያግዙ የመፍትሄ ሃሳብ አቅርበዋል።
ታዋቂው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ኢትዮጵያዊው ምሁር ፕ/ር መስፍን ወ/ማሪያም ይህንን ጥሪ ያደረጉት ዛሬ ሰኞ መስከረም 16 ፥ 2009 ባሰራጩት ባለ11 ገፅ ጹሁፍ ነው።

ሙሉጌታን ያላችሁ፣ ይኸው እንያችሁ፣ “ሀገር አለኝ ! ወገን አለኝ !!”


ከአለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አሊያንስ) ለአትሌት ሙሉጌታ ዘውዴ የቀረበ የድጋፍ ጥሪ
አትሌት ሙሉጌታ ዘውዴ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ሴፕቴምበር 6 እና 7 ቀናት 2014 ዓ/ም በምዕራብ ኖርዌይ ክላርቪክ ሚላን በተካሄደው በአስር ሺህ ሜትር እና በግማሽ ማራቶን ውድድሮች አንደኛ በመሆን ያጠናቀቀ ጀግና አትሌት ነው።
አትሌቱ በኖርዌይ በተለያዩ ጊዜያቶች ባደረጋቸው መሰል ውድድሮች የኢሳትን ዓርማና የነፃነት ታጋዩን የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌን ምስል የያዘ ቲሸርት በመልበስና ውድድሩንም በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ እጆቹን ወደላይ ከፍ አድርጎ በማጣመር ኢትዮዽያውያን በሙሉ በእስር ላይ መሆናቸውን በማሳዬት የወገኖቹን ድምጽ ለዓለማቀፉ ማህበረሰብ አስተጋብቷል።

Monday, September 26, 2016

U.S. official says crackdown “harsh, intense” ESAT News (September 26, 2016)


Assistant Secretary Thomas-Greenfield called the response by the TPLF regime in Ethiopia to protesters an “intense and somewhat harsh crackdown,” according to a report filed by the Voice of America.
The Assistant Secretary of State for African Affairs Linda Thomas-Greenfield also said in an interview that the “United States is very concerned over the situation in Ethiopia, particularly the instability in the Oromia and Amhara regions.”
Assistant Secretary Thomas-Greenfield met Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn UN General Assembly last week and “encouraged him to look at how the government is addressing this situation.”
The situation could “get worse if it’s not addressed – sooner rather than later,” she said.
Assistant Secretary Thomas-Greenfield said the United States believes that the situation in the country could deteriorate and that the Ethiopian government is aware of that possibility as well, the report said.
(Linda Thomas-Greenfield)

“ኦሮሞ ሲጨቆን ጉራጌ ዝም አትበል አማራ ሲጨቆን ጉራጌ ዝም አትበል አሁን በጣም በዛ ወያኔ ይውረድ በል ። ኧረ እስከ መቼ ፈርተህ ትኖራለህ። ነገ ለልጅህ ምንስ ታወርሳለህ። መርካቶ የኔ ነው ውጣ በል ሲልህ ከአትክልት ተራ በግፍ ዞር በል ሲልህ ከኮልፌ እፎይታ እንዳትሰራ ሲልህ በጫረታም በንግድ አትነግድ ተው ሲልህ እስከመቼ ጉራጌ ፈርተህ ትኖራለህ? መንገድ ላይ ስትነግድ ህገወጥ እያለህ ምን ቀረህ ጉራጌ ለምን ትፈራለህ ወደ ኋላ አትበል አንድ ነብስ ነው ያለህ። ዘፈኑን ያድምጡና ሼር ያድርጉት Melaku Bireda - Gurage Tenesa | New Ethiopian Song 2016

የአሜሪካ መንግስት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የተከሰተውን ቀውስ አስመልክቶ ከአቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር መወያየታቸው ተገለጸ ኢሳት (መስከረም 16 ፥ 2009)


Bilderesultat for hailemariam desalegnበኦሮሚያና አማራ ክልል እየተከሰተ ባለው ህዝባዊ እምቢተኝነትና እሱን ተከትሎ የመጣው አለመረጋጋት በአሜሪካ መንግስት ከፍተኛ ላይ ስጋት መፍጠሩን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሃላፊ የሆኑት ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ገለጹ። ችግሩ በሚፈታበት ሁኔታ ከአቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር መነጋገራቸውንም የአሜሪካን አቋምን በሚተነትነው ርዕሰ አንቀጽ አስፍረዋል።

ኢትዮጵያዊያን በኖርዌይ ህዝባዊ ውይይት አካሄዱ ውይይቱ ያተኮረው አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚካሄደው ህዝባዊ እምቢተኝነት ላይ ነውህዝባዊ እምቢተኝነቱ የዲሚከራሲና የስባዊ መብቶችአለመከበር ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የመኖር ያለመኖር ጥያቄ መሆኑ ተብራርቷል።ESAT Daily News Amsterdam September 26, 2016

መላኩ ቢረዳ ከሀገር ወጣ

መላኩ ቢረዳ ከሀገር ወጣ

ወያኔ ከስልጣን ውረድ...? ብሎ የዘፈነው አርቲስት መላኩ መላኩ ቢረዳ በዚህ ዘፈኑ ምክንያት ወያኔ የመግደል ዛቻ እንደሚያደርስበት ሲዝትበት ና ቤቱ ድረስ በመሄድ ለመያዝ ባደረጉት ጥረት ሳይሳካላቸው ጀግናው አርቲስት መላኩ ከሀገር ወጣ።

ትግሉ ይቀጥላል።

የኢትዮጵያ ኣዲስ ዓመት 2009 በፀሎትና ውይይት ታስቦ ሲውል መላከ ብስራት ቆሞስ አባ ሐብተየሱስ ያደረጉት ንግ ግር ፖለቲካ ማለት ቃሉ ግዕዝ ሲሆን ዜጋ ስነ መንግስት የስተዳደር ጥበብ ማለት ነው::Melake Bisrat Komos Abba Habteyesus' speech Sep 2016

Rights defender calls for the formation of caretaker gov’t in Ethiopia ESAT News (September 26, 2016)


Prominent public intellectual and rights activist, Prof. Mesfin Wodemariam, called for the formation of a caretaker government in Ethiopia to come out of the political quagmire and pave the way for a peaceful transition in Ethiopia.
In an article released on Monday, Prof. Mesfin, 86, recommended that the TPLF should transfer power to a newly formed council of representatives, which in turn establishes a caretaker government, which will have a two year term in office.
The council of representatives will formulate rules and laws as regards the operations of the caretaker government, he recommended.

ESAT DC Morning News Mon 26 Sep 2016

በኢትዮጵያ ለውጡ ተግባራዊ ሲሆን አገሩን የሚጠብቀው ሰራዊቱ አይበተንም ተባለ


Hiber Radio: በኢትዮጵያ ለውጡ ተግባራዊ ሲሆን አገሩን የሚጠብቀው ሰራዊቱ አይበተንም ተባለ ፣በመተማ የሕወሓት አገዛዝ ደህንነቶች ጥቃት ይደርስባቸዋል በሚል በሀሰት ከአካባቢው ያስወጧቸው የትግራይ ተወላጆች እየተመለሱ ነው ፣ኦነግ ጎረቤት ኬኒያ እና የሕወሓት ኢሕአዲግ መንግስት በጣምራ ሊወጉኝ መሆኑን መረጃ ደረሰኝ አለ፣የሕወሃት አገዛዝ የደህነት መ/ቤት ስጋት ላይ በመውደቁ የኦህዴድና የብአዴን አመራሮችን በመሰለል ላይ መጠመዱ ተገለጸ

ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና ሥነ ጽሑፍ መምህር፤ ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ አለመረጋጋትና “አገር ማለት” ስለሚለው ሥነ ግጥማቸው ይናገራሉ።




ኢትዮጵያዊያን በኖርዌይ ህዝባዊ ውይይት አካሄዱ ውይይቱ ያተኮረው አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚካሄደው ህዝባዊ እምቢተኝነት ላይ ነውህዝባዊ እምቢተኝነቱ የዲሚከራሲና የስባዊ መብቶችአለመከበር ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የመኖር ያለመኖር ጥያቄ መሆኑ ተብራርቷል። ኦሮምያ ፖሊሳዊ መንግስት ተቋቋመላት የደምቢዶሎዋን እናት ሊያናዝዟት ነው ብቀላው ይብቃ!! በሚል ለ ሁለት ቀን የሚቆይ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ተጀመረ ETNK weekly news 25 09 2016

ትንሳኤ ራዲዮ በኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ራዲዮ የስርጭት ሞገዶች ላይ የሚተላለፍ ነጻ ራዲዮ ነው Tensae Radio Sept 25 2016 P11

ስለ “ደህንነቱ” መሥሪያ ቤት ከማውቀው በጥቂቱTadesse Biru Kersmo.


በርዕሴ ላይ “ደህንነትን” በጥቅስ ያስገባሁት ለተቋሙ የሚገባ ስያሜ ባለመሆኑ ነው ። ሙሉ ስሙ “የአገርና የሕዝብ ደህነት ጽ/ቤት” የሚባል ይመስለኛል፤ እርግጠኛ አይደለሁም፤ ኦፊሳላዊ ስሙን የማወቅ ፍላጎትም የለኝም። የጽ/ቤቱ ሥራ ከአገርም ከሕዝብም በተቃራኒ የቆመ፤ የህወሓት አገዛዝን ለማስቀጠል ማናቸውንም ዓይነት ክፋቶች የመፈጸም ስልጣንም ፍላጎትም ያለው፤ ሰዎችን በማሰቃየት የሚደሰቱ ሳዲስቶች የተሰባሰቡበት ነው። እኔ የአገዛዙ የስለላ ተቋም ወይም የአገዛዙ ጆሮ ጠቢዎች በሚል ስያሜ ነው ልጠራቸው የምፈልገው።
ስለዚህ መሥሪያ ቤት የተቻለኝን ያህል ማወቅ የሚያዝናናኝ ሥራዬ (hobby) ነው። ስለዚህ አሳፋሪ መሥሪያ ቤት ከማውቀው ጥቂቱን ከማካፈሌ በፊት ከቆዩ ግጥሞቼ አንዱን ልጋብዛችሁ።
የአምባገነኖች “ደህንነት”

ስለ ህዝባዊ እምቢተኝነቱ ኢትዮጵያዊያን በኖርዌይ ያደረጉት ውይይት የኣርበኞች ግንቦት ሰባት በኖርዌይ ዶር ሙሉዓለ...

Home » ዜናዎች » የዲምክራሲለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ እና የኢትዮጵያ የጋራ መድረክ የተሰጠ የአቋም መግለጫ !! የዲምክራሲለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ እና የኢትዮጵያ የጋራ መድረክ የተሰጠ የአቋም መግለጫ !! - See more at: http://ecadforum.com/Amharic/archives/17014/#sthash.f349Iw8q.dpuf

አገራችን ኢትዮጵያ በጎጠኛና ዘረኛ ቡድን መዳፍ ስር ወድቃ  ህዝቦቿ ከመቼውም እጅግ የከፋ የመከራና ስቃይ  ፅዋ  እየጠጡ ተዋርደውና ተንቀው በመኖር እነሆ 25 የግፍ አመታት ተቆጠሩ፤ ዘረኛውና አምባገነኑ ቡድን ፖለቲካውን፣ ኢኮኖሚውንና ማህበራዊ እሴቶችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ በማንአለብኝነት፣ ቅጥ በአጣ ትምክህትና አረመኔያዊነት በኢትዮጵያና ህዝቦቿ ላይ ሂትለራዊና ፋሽስታዊ ተግባሩን እየፈጸመ ይገኛል።
ይህ አይነት ዘረኛ ቡድን በማነኛውም መለኪያ እንዲሁም ታሪካዊ ዳራ ኢትዮጵያን ያክል ታላቅ ታሪክ ያላት ሀገር ለማስተዳደርም ሆነ ለመምራት ፈጽሞ  ብቃትና ሞራል እንደሌለው ከፈጸማቸውና ከሚፈጽማቸው እኩይ ተግባር በተጨባጭ ለማየት ችለናል፤ በድርጊቱም እጅግ አዝነናል፣ ተቆጭተናል፣ የበለጠ እልህ ውስጥም ገብተናል። ይህም የወያኔ አረመኔያዊነት በቅርቡ በአገራችን ተቀጣጥሎ በመካሄድ  ላይ የሚገኘው ህዝባዊ እምቢተኝነት ደረጃ  ላይ እንዲደርስ ዋነኛ ምክንያት ሆኗል።
እንደ  አገዛዙ ሥርዓት የፖለቲካ ዓለማና ግብ ኢትዮጵያዊያን በዘርና በሃይማኖት ተከፋፍለው እርስ በእርስ እየተጋጩና እየተናቆሩ ለአገዛዙ የሥልጣን ማራዘሚያ  የሚጠቀምበት ከንቱ ስልት ተዳክሞ የአንድነት ኃይሉ ተጠናክሮ  በጋራ የኢትዮጵያ ታላቅ ጠላት በሆነው በወያኔ ሥርዓት ላይ በቁርጠኝነት እንዲነሳ  ጊዜ የማይሰጠቅ ትልቅ አጀንዳ ሆኖ ተገኝቷል።
ይህን የተቀጣጠለውን ህዝባዊ እምቢተኝነት የትግል ስልት ከመጨረሻው ግብ ለማድረስ የተያዘው የነጻነት ትግል ለውጤት እንዲበቃ  ምን መደረግ አለበት የሚለውን ዋና ሃሳብ በመያዝ ሁሉም ለኢትዮጵያ  ፍትህና ዲሞክራሲ መስፈን፣ ዲሞክራሲያዊና  ሰባዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ እንዲከበሩ የሚሰሩ የፖለቲካ ድርጅቶችና ህዝባዊ ተቋማትና የእያንዳንዳችን እንደግለሰብ ልናበረክት የሚገባን አስተዋጾ ላይ ለመምከር ይህ ዛሬ የተጠራው ህዝባዊ ውይይት  እጅግ  ጠቃሚ ወቅታዊ ጉዳዮችና የመፍትሄ ሃሳቦች የተነሱበት፣ ከፍተኛ የትግል መነቃቃትና አብሮነት የተንጸባረቀበት ነበረ።
የተጀመረው  ህዝባዊ እምቢተኝነት ከጫፍ ደርሶ  አረመኔያዊ አገዛዝ ከህዝባችን ጫንቃ አውርደን ለአንዴና ለመጨረሻ  ጊዜ ለመቅበር ሁለገብ እንቅስቃሴ  አስፈላጊ እንደሆነ በመድረኩ ከቀረቡ የውይይት ርዕሶች፣ ነጥቦችና  በተሳታፊዎች ከተሰጡ አስተያየቶችና የሃሳብ ልውውጦች  የጋራ ግንዛቤ ለመያዝ ተችሏል። በተጋባዥ እንግዶች በዶ/ር ሙሉዓለም አዳም፣ በዶ/ር ተክሉ አባተ እና ወጣት ኤልሳቤጥ ግርማ የቀረቡ የመወያያ ነጥቦችም  በሚገባ ወቅቱን ያገናዘቡና የታለመላቸውን ግብ ማሳካት እንደሚችሉ ከውይይቱ በአጽንኦት ተረድተናል።
Norway protest against the Ethiopian regime

በኦስሎ በአገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሰፊ ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ


Sunday, September 25, 2016

*በደል የደረሰባቸው ፥ በሕዝብ ስቃይ ውስጣቸው የታመመ አትሌቶች ታምሩ ከፍያለው እና መገርሳ ተሲሳ *13 ዓመት ተፈርዶበት ለ6ዓመት በቃሊቲ እስርቤት ሲቆይ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዷል:: ወንድሙ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ በጩቤ የተገደለበት ጋዜጠኛ አዱኛ አንጋሱ *ሦስቱም ለብራዚል ፓራሊምፒክ ሄደው ሪዮ ዲዤኔሮ ቀርተዋልESAT Special Program Interview with Tamiru, Megersa, Adugna and Global A...

መረጃ የውስጥ ስራ ልጅ ሄኖክ ሰላም ነህ ወዳጄ


ዛሬ የምነግርህ ነገር ባለፈዉ የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ ከርስቲያኑን እንዲሰልሉ ተመልምለዉ ስልጠና ስለወሰዱት አካሎች በከፊል ነው ።
አንተ ያወጣኸውን መረጃ ተከትሎ ከፌደራል ፖሊስ እና ከደህንነት ቢሮ እየደወሉ የ ላፍቶ ክ/ከተማ ወጣቶች ክንፍን « መረጃ ማነው የሰጠው?» እያሉ ሲያስጨንቋቸው ውለዋል ። በዚህም ምክንያት ከፍለከተማዉ ሲታመስ አሁን ወደ ማባበል ተሸጋግረዋል ። እንዳልኩህ ዛሬ የምነግርህ ነገር እነዚህ አባላት የማጠቃልያ ስልጠናቸዉን ወስደዋል ።ማጠቃለያዉን የሰጡት የደህንነት ሀላፊዋች እና የአዲስ አዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይህድጎ ስዮም ናቸዉ ፡፡ እነሱ ያሉትን ቃልበቃል በትንሹ ላካፍልህ ወደድሁ፡፡

Yesrawitu Dimse In Collaboration With ESAT TV Radio Sat 24 Sep 2016

የወያኔን የኮምፒተር ኔትወርክ የሰራው የአትላንታው ኗሪ ይህ ነው

unnamed

Ethiopia ለወገን የትግል ጥሪ ፤ የወገን ምላሽ

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 24, 2016 ESAT DC Daily News Sat 24 Sep 2016.mpg1

Saturday, September 24, 2016

ስለ አሻጥር እና ሕዝባዊ አሻጥር Tadesse Biru Kersmo.



1. መግቢያ
በሕዝባዊ አሻጥር ላይ በፃፍኳቸው ጥቂት መጣጥፎች “አሻጥር” የሚለው ቃል አሉታዊ ትርጉም ስላለው ሌላ ቃል እንድፈልግለት ጥቂት ወዳጆቼ በግል በላኩልኝ መልዕክቶች ጠይቀውኛል። በዚህም መነሻ ይህንን አጭር ማብራሪያ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ አግኝቸዋለሁ።
2. አሻጥር እና ሕዝባዊ አሻጥር
“አሻጥር”(Sabotage) ማለት ተንኮል፣ ሸር፣ ደባ ማለት ነው፤ አንድን ነገር በስውር ማፍረስ ማለት ነው። አሻጥር ሁሉ መጥፎ ነገር አይደለም። አንድን አሻጥር “ጥሩ” ወይም “መጥፎ” ከሚያሰኙት ነገሮች ሁለቱ:
1. በማን ላይ ወይም በምን ዓይነት ሰው፣ ድርጅት ወይም አገዛዝ ላይ ነው አሻጥሩ የሚፈፀመው? እና 
2. ምን ለማግኘት ነው አሻጭሩ የሚፈፀመው?
ለሚሉ ጥያቄዎች የሚሰጡ መልሶች ናቸው።

ትንሳኤ ራዲዮ በኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ራዲዮ የስርጭት ሞገዶች ላይ የሚተላለፍ ነጻ ራዲዮ ነው Tensae Radio Sept 24 2016 P10

“የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ ያዘነው ዘፋኞቹ ዘፈን ስላልዘፈኑ እንጂ 60 ሰዎች በእስር ቤት በመቃጠላቸው አይደለም” – ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ መላኩ ባወቀ | ሊታይ የሚገባው

 ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ መላኩ ባወቀ በካሊፎርኒያ ቹላ ቭስታ በሚገኘው የደብረ ሳህል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተደረገ ታላቅ ሃይማኖታዊ ጉባኤ ላይ በወቅታዊው የሃገራችን ሁኔታ ዙሪያ ታላቅ መልዕክት ማስተላለፋቸው ተሰማ:: “ይቅርታ” በሚል ርዕስ ትምህርታቸውን የሰጡት ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ መላኩ ባወቀ የተለያዩ ወቅታዊው የሃገራችን ትኩሳት ዙሪያ ያስተማሩ ሲሆን ከዚህም ውስጥ በቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተቃጥለው ስለሞቱት 60 ስለሚደርሱት እስረኞች ጉዳይና ስለመንግስት ምላሽ ለም ዕመናኑ በትምህርታቸው አስረድተዋል:: እሙ የጌታ ልጅ ይህን ቭድዮ አግኝተናል ይመልከቱት::
“የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ ያዘነው ዘፋኞቹ ዘፈን ስላልዘፈኑ እንጂ 60 ሰዎች በእስር ቤት በመቃጠላቸው አይደለም” – ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ መላኩ ባወቀ | ሊታይ የሚገባው


#Boycott_TPLF_Apartheid campaign ~ ለወገን ጥሪ የወገን ምላሽ ~


ህዝባችን ለፍትህ ፤ ለእኩልነትና ለነጻነት የሚያካሂደውን ትግል በሃይል ለመደፍጠጥ ህወሃት ልዩ ቅልብ ሠራዊቱን በማሰማራት ፋሽስታዊ ጭፍጨፋበወገኖቻችን ላይ እየፈጸመ ይገኛል። የ25 ዓመቱ የግፍ አገዛዝ የመረረው ህዝባችን ግን ለዚህ የአጋዚ ጭፍጨፋ ሳይበገር ግንባሩን ለጥይት በመስጠት መተኪያ የሌለውን ህይወቱን ለነጻነቱ ሲል እየገበረ ነው። እኛ በውጪ የምንኖር ኢትዮጵዩያዊያን ወያኔ ወገኖቻችንን ለመግደል የሚጠቀምበትን መሳሪያ መግዣ ለማሳጣት በሚከተሉት ጥቅማጥቅሞቹ ላይ ያነጣጠረ ማዕቀብ እንመታበታለን። የጎንደር ህዝብ የዳሸን ቢራን ከተጫነበት አውርዶ ሰባበረው እንጂ ለመጠጣት እንኳን አልጓጓም። እኛ በተሻለ ደረጃ የምንገኝ ወገኖቹ አማራጭ እያለን የወያኔን ምርቶች በመግዛት ወያኔን አናጠናክርም ።በመሆኑም ከዛሬ ጀምሮ በግልም ሆነ በቡድን የሚከተሉትን እርምጃዎች በመውሰድ የትግል አጋርነታችንን እንገልጻለን።
1. ወያኔ እና ግብረአበሮቹ ከኢትዮጵያ እያስመጡ የሚሸጡዋቸው ሸቀጦችን፣ እንጀራ፣ቡና፣ መጠጥ፣ ጤፍ ድቄት፣ የመሳሰሉትን አንገዛም፣
2. ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ የታሰቡ እቅዶቻችንን እንሰርዛለን ወይም ለሌላ ጊዜ እናስተላልፋለን፣

Ethiopia - ኢትዮትዩብ ከስፍራው: Short Interview with Fasil Demoz at Washington ...

እፍታ ~ ካሳሁን ይልማ እና ሲሳይ አጌና ስለ ጎንደሩ ቃጠሎ ፣ አላማው ፣ ይህን ሕዝብ ላይ እየተደረገ ያለን አሳፋሪ ድርጊት እያዩ ድምፃቸው ላጠፉት በተቃውሞ ጎራ ያሉ የትግራይ ምሁራን አንስተው በጥልቀት ተወያይተዋል :: ያዳምጡ ::ESAT Efeta September 22 2016

ለትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ትህዴን) ሁለተኛ ጉባኤ የእንኳን ደስ አላችሁ September 23, 2016


dr-berhanu-Nega
ለደምሂት ሁለተኛ ጉባኤ የእንኳን ደስ አላችሁ አጭር ንግግር

(ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ)
እሁድ መስከረም 8፤ 2009 ዓ፡ም

Four soldiers killed in central Ethiopia ESAT News (September 23, 2016)


of the leader taken from a video sent to ESAT)
Image may contain: 2 people , outdoor
Four members of the Agazi Forces, the special squad of the TPLF regime, were killed in an ambush by armed farmers in the restive Oromo region.
According to a video received by ESAT and interviews conducted with residents of the area, one soldier was also captured by the farmers. The regime has reportedly sent a reinforcement to get the release of the captured soldier.
The farmers have seized the weapons of the deceased and went to hiding. The ambush took place in Ajo area of Arsi, in a locality called Kesisa, according to the video statement.
The video showed a man purported to be the leader of the group, who took part in the ambush, saying they have carried out the attack in response to the atrocities committed by the regime against innocent people. The people in the area have vowed to engage the regime in armed struggle, according to the video message.

Feyisa Lilesa refutes Hailemariam’s claim that gesture in Rio was a stunt by opposition groups ESAT News (September 23, 2016)


Marathon silver medalist at Rio Olymics, known worldwide for his protest gesture against a brutal regime in his home country, Feyisa Lilesa, refutes a claim by Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn that the athlete’s gesture was a stunt orchestrated by opposition elements based in the US.
In an exclusive interview with ESAT, Feyisa said he was the only person responsible for his actions and he is not someone who could easily be swayed by other groups with a political agenda.
The Prime Minister on Wednesday told Foreign Policy that “he strongly believes that groups of anti-government Ethiopians based in the United States convinced the athlete to use the Summer Games as a protest venue.” Hailemariam also accused that members of the Oromo Liberation Front (OLF) were behind the Feyisa’s protest.

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ሀይለማሪያም ደሳለኝ፣ "አንዳንድ ሰዉ እንደራሱ ነዉ ሰዉን የሚያስበዉ እሱ በራሱ ወስኖ ስለማይሰራ ፈይሳ እንደዛ ያስባል ብሎ ነው ሚገምተዉ፤ ራሴ ነኝ ራሴን የምመራው፤ ሰው አይደለም ሚመራኝ ሰዉ ጽፎ የሰጠኝን እኔ አላነብም።" ESAT Special Program Interview with Feyisa Lelisa ESAT Special Program Interview with Feyisa Lelisa Fri 23 Sep 2016

Friday, September 23, 2016

በጎንደር ሕዝብን ትጥቅ ለማስፈታት ተንቀሳቅሶ ሽንፈትን የተከናነበው የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት አጋዚ ጦር ወደ ም ዕራብ አርሲ በተመሳሳይ ተንቀሳቅሶ በሕዝብ ድባቅ እየተመታ መሆኑን እና በአሁኑ ወቅትም በም ዕራብ አርሲ ሁለት ጫካዎች ውስጥ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑ ተሰማ::ESAT Radio 30min Wed Sep 23 2016

በዛሬው ማዕደ ኢሳት ዝግጅታችን- አቶ አጨሌ በአዛለች ጠጅ ቤት፣ ስመ ጥሩዋ አርቲስት ባዩሽ ዓለማዬሁ-ከገሊላ መኮንን ጋር ያደረገችው ቆይታ እና ሌሎችም.. መልካም ቆይታ ESAT meade esat Sep. 23, 2016 Ethiopia

የዕለቱን የኢሳት ዜና ያድምጡ ኢሳት የኔም፣ ያንቺም፣ የሁላችንም ነው ኢሳትን ይርዱ September 23, 2016 ESAT Daily News Amsterdam September 23, 2016

Ethiopian PM attacks use of social media, Internet ESAT News (September 22, 2016)


The Prime Minister of Ethiopia, a country known for jailing journalists, muzzling the press and restricting the internet, complained of the use of social media and the internet.
Addressing the United Nations General Assembly on Wednesday, Hailemariam Desalegn grumbled about negative impacts of the social media and the internet. His statement came as no surprise to Ethiopians, who took to the social media and reacted with rage as the complaints were coming from one of the world’s leading jailers of journalists and a regime that routinely restrict the already weak internet in the country.

Five alleged arsonists caught in Gondar ESAT News (September 22, 2016)


Five people from Tigray region were caught in Gondar for allegedly trying to make arson attack on businesses in the town, sources told ESAT.
Reports reaching ESAT from Gondar say seven arsonists were caught on Wednesday and Thursday with evidences of fuel and other combustibles in their possession.
A lady, whose name is withheld, and two men were caught on Thursday by residents while trying to start a fire. Four others were arrested on Wednesday when they were about to set ablaze shops that were saved from the recent fire at a Saturday market, where fire gutted down a number of shops last week.

Abebe Gellaw


Today with Ethiopian Olympian of freedom Feyisa Lelisa and Mesay Mekonnen. He calls upon all Ethiopians, regardless of their ethnicity and differences, to unite and defeat the brutal tyranny of the TPLF. Ethiopia should be a land where all Ethiopians enjoy justice, equality and freedom. Respect!

አሜሪካ ስለ ህወሃት – “እጃችንን ብናነሳ በህይወት አይኖሩም”



“አሁን አሜሪካኖቹ እያመረሩ ነው” የሚለው ዜና አየሩን ወጥሮታል። በተለይም የኦባማ አስተዳደር ለኢህአዴግ/ህወሃት የጻፈው የከረረ ደብዳቤና ትዕዛዝ ለአገዛዙ የመቀመጫ ላይ ቁስል ሆኖበታል። ለዚህም ይመስላል ሃይለማርያም ሳይፈልጉ መለስን እንዲሆኑ ታዝዘው አሜሪካንን ወርፈዋል። ይኸው የሃይለማርያም ዘለፋ ያበሳጫቸው የስቴት ዲፓርትመንት ኃላፊዎች “ሰዎቹ ከማን ጋር እንደሚያወሩም አያውቁም። ደቡብ ሱዳን መሰልናቸው” ማለታቸውን የመሰክሩ ለጎልጉል ገልጸዋል። ይህንኑ ተከትሎ ሃይለማርያም ደሳለኝ ባስቸኳይ አሜሪካ እንዲመጡ ታዝዘዋል።
በወቅታዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ቀውስ ዙሪያ የአሜሪካ መንግስት ከህወሃት/ኢህአዴግ ጋር እያደረገ ያለውን ግንኙነት በቅርብ የሚከታተሉና በቂ መረጃ ያላቸውን በመጠቀስ የጎልጉል የአሜሪካ ዜና አቀባይ እንደዘገበው፣ የኦባማ አስተዳደር የጻፈው ደብዳቤ ሃይለማርያምን አደባባይ ወጥተው (“ፓርላማ” በተባለው የኢህአዴግ ም/ቤት) እንዲዘላብዱ አድርጓቸዋል።
“ግድያ አቁሙ፣ ማስተካከል የሚገባችሁን አስተካከሉ” የሚል ቁልፍ መልዕክት የያዘው ይህ የኦባማ አስተዳደር ደብዳቤ የአገዛዝ ለውጥ (regime change) እስከማድረግ የሚጠይቅ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። ይህ ህወሃትን የጎመዘዘው ደብዳቤው ከመጻፉ በፊት በተለያየ ደረጃዎች ባሉ ባለሥልጣናትና አዲስ አበባ ባለው ኤምባሲ አማካይነት ህወሃት ከያዘው መንገድ እንዲታቀብ ሲጎተጎት እንደነበር የሚታወስ ነው።
በዚሁ መነሻ ሳይፈልጉ መለስን ሆነው መግለጫ እንዲሰጡ በህወሃት የታዘዙት ሃይለማርያም “ሪዢም ቼንጅ/አገዛዝ ለውጥ ይሉናል/” ሲሉ ስምና አገር ሳይጠቀሱ ተዛልፈዋል። የኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ በራሱ በአገሩ ፖለቲካ ወሳኝ እንደሆነ ያወሱት ሃይለማርያም “በገንዘብ ድጋፍ” ዙሪያ ከደሰኮሩ በኋላ የገንዘብ ድጋፍ በመስጠት የአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ገብቶ መፈትፈት እንደማይቻል “መለስን ሆነህ ተናገር” በተባሉት መሰረት ተጽፎ የተሰጣቸውን የሚችሉት ያህል ስሜታዊ ሆነው ተናግረዋል።

ለዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ አባሎች እንዲሁም በኖርዌይ ለምትኖሩ ትውልደኢትዮጵያ በሙሉ !


ኢትዮጵያዊን እንደ ወያኔ ዘመን የተዋረዱበት የተናቁበትና የተበደሉበት ጊዜ የለም። በአሁኑ ወቅት አገሪቱ ና ህዝቧ ከፊታቸው የተጋረጠውችግር የመሰረታዊ የዲሞክራሲ ና የሰብኣዊ መብቶች አለመከበር ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የሕልውና ጥያቄ ና ኢትዮጵያ እንደ አገር የመቀጠልናያለመቀጠል ጉዳይ ሆኖዋል።በመሆኑም

የዲሞክራሲዊለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ/DCESON/ ና የኢትዮጵያን የጋራመድረክ በኖርዌይ /COMMON FORUM/ በሰሞኑ በአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ በጋራ በኖርዌይ ከሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር ለመወያየት ! ታላቅ ህዝባዊ ስብስባ አዘጋጅቶል እርሰወም በዚህ ፕሮግራም ላይ በመገኘት እንዲሁም ሌሎችንም በመጋበዝ ታሪካዊና ወቅታዊ አገራዊ ግዴታችንን እንድንወጣ ጥሪያችንንእናቀርባለን።

በምዕራብ አርሲ ሻላ እና አጄ ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ ጫካዎች ውስጥ ጦርነት እየተካሄደ ነው | የአጋዚዎች አለቃ ተገደለ

(ዘ-ሐበሻይህን ኦፕሬሽን የመራው የአጋዚ ሰራዊት አዛዥ መኮንን የተባለ ወታደር አጄ አካባቢ የሚገኘው ጫካ ውስጥ ተገድሏል) በጎንደር ሕዝብን ትጥቅ ለማስፈታት ተንቀሳቅሶ ሽንፈትን የተከናነበው የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት አጋዚ ጦር ወደ ም ዕራብ አርሲ በተመሳሳይ ተንቀሳቅሶ በሕዝብ ድባቅ እየተመታ መሆኑን እና በአሁኑ ወቅትም በም ዕራብ አርሲ ሁለት ጫካዎች ውስጥ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑ ተሰማ::
ከአካባቢው የመጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ለምዕራብ አርሲ ሻላ ወረዳ እና ለአጄ ከተማ ቅርብ በሆኑት ጣጤሳ እና አርጆ ጫካ ውስጥ ይህ ዜና እየተጠናቀረበት ባለበት ወቅት ከፍተኛ ውጊያ እየተደረገ ነው::

የሕዝባዊ አሻጥር ሥራዎች: ለመለስተኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራን Tadesse Biru Kersmo.


በ2009 የትምህርት ዓመት በመለስተኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራን ተግባራዊ ሊደረጉ የሚችሉ የሕዝባዊ አሻጥር ዓይነቶች
1. የምታስተምሩት የትምህርት ዓይነት ምንም ይሁን ምን ስለሰብዓዊ መብቶች ሉዓላዊነት እና ስለ ሰለሰው ልጆች ክብር አስተምሩ፤ በተግባርም አሳዩ። የትምህርቱ መርሀግብር (curriculum) አይፈቅድልኝም የሚለውን ሰበብ አስወግዱ። ራሱ “ትውልድን ገዳይ“ የሆነው ካርኩለም ላይ ነው አሻጥር መሥራት ያለባችሁ።

"የኦሮሞ ህዝብ ይህ ስርዓት የኛ ስርዓት አይደለም እያለ ሲጮህ አሳምኜ እንዲቀበሉ ማድረጌ የኦሮሞን ህዝብ እጅና እግሩን አስሬ እሳት ውስጥ እንደጨመርኩ ይሰማኛል፣ ይህን በማድረጌ የኦሮሞን ህዝብ ይቅርታ እጠይቃለሁ።

 ኦህዴድ ስልጣን የለውም፣ የራሱ አጀንዳ የለውም፣ የኦህዴድ ፕሮግራም የተፃፈው በህወሓት ነው። የኦህዴድ ፕሮግራም የህወሓት ፕሮግራም ኦሮሚኛ ቅጂ/version ነው። የኦሮሞ ጥያቄ በኦህዴድ ሊፈታ አይችልም። ማስተር ፕላን የኦህዴድ አይደለም። የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ ራስን በራስ የማስተዳደር ነው። የኦሮሞ ጥያቄ የሀገር ባለቤትነት ጥያቄ ነው። የኦሮሞ ጥያቄ የነፃነት ጥያቄ ነው። ግንዱን ትቶ ቅርንጫፎቹን ማራገፍ ፋይዳ የለውም። ችግሩ ያለው ግንዱ ላይ ነው። የህወሓት ስርዓት መወገድ አለበት።"

Gaafii fi deebii Obboo Junediin Saado VOA Afaan Oromootin waliin taasisan