Saturday, September 24, 2016

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ሀይለማሪያም ደሳለኝ፣ "አንዳንድ ሰዉ እንደራሱ ነዉ ሰዉን የሚያስበዉ እሱ በራሱ ወስኖ ስለማይሰራ ፈይሳ እንደዛ ያስባል ብሎ ነው ሚገምተዉ፤ ራሴ ነኝ ራሴን የምመራው፤ ሰው አይደለም ሚመራኝ ሰዉ ጽፎ የሰጠኝን እኔ አላነብም።" ESAT Special Program Interview with Feyisa Lelisa ESAT Special Program Interview with Feyisa Lelisa Fri 23 Sep 2016

No comments:

Post a Comment