Saturday, May 23, 2015

For most Ethiopians, these elections are a non-event

Ethiopia’s election is a wake-up call on human rights and sound governance

Daniel Calingaert and Kellen McClure | The Guardian
The Ethiopia that I observed from a distance
The international community must challenge Ethiopia’s oppressive regime by funding local human rights and democracy groups

On Sunday, millions of Ethiopians will line up at polling stations to participate in Africa’s largest exercise of political theatre. A decade-long campaign by Ethiopia’s government to silence dissent forcibly has left the country without a viable political opposition, without independent media, and without public challenges to the ruling party’s ideology.

Ethiopia’s election is a wake-up call on human rights and sound governance - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

Ethiopia’s election is a wake-up call on human rights and sound governance - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

ኢህአዴግ ሆይ ነቄ ነን ተቀየስ! – ርዕዮት አለሙ- ከቃሊቲ እስርቤት - Zehabesha Amharic

ኢህአዴግ ሆይ ነቄ ነን ተቀየስ! – ርዕዮት አለሙ- ከቃሊቲ እስርቤት - Zehabesha Amharic

የወያኔን የይስሙላ ምርጫ አስመልክቶ ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ለኢትዮጵያ ህዝብ የተላለፈ ጥሪ

May 22, 2015
Dr. Berhanu Nega’s election message to the Ethiopian people
የተከበራችሁ እናቶቼና አባቶቼ፤ እህቶቼና ወንድሞቼ እንዲሁም ልጆቼ የምትሆኑ ወጣቶች!! አገራችን የምትገኝበትን አስጨናቂ ሁኔታ ሁላችንም እንረዳለን። የህወሓት/ኢሕአዴግ ፋሽስቶች ቡድን እየገረፈ፣ እያሰረና እየገደለ በካርዳችሁ መርጣችሁ የምርጫ ድግሴን ካላሞቃችሁልኝ እያለ ነው። እንኳንስ ዛሬ ታዛቢ በሌለበት፤ ታዛቢ እያለም እንኳን ወያኔ የሕዝብን ድምጽ በትክክል ቆጥሮ አያውቅም። ወያኔ ለህዝብ ድምጽ ምንም ደንታ የሌለው የኋላቀር ወሮበሎች ቡድን ነው::

Ethiopia: Onslaught on human rights ahead of elections


 The run-up to Ethiopia’s elections on Sunday has been marred by gross, systematic and wide-spread violations of ordinary Ethiopians’ human rights, says Amnesty International.
 
“The lead-up up to the elections has seen an onslaught on the rights to freedom of expression, association and assembly. This onslaught undermines the right to participation in public affairs freely and without fear as the government has clamped down on all forms of legitimate dissent,” said Muthoni Wanyeki, Amnesty International’s Regional Director for East Africa, the Horn and the Great Lakes.

Rights groups said elections in Ethiopia, would not be free or fair

Ethiopian Prime Minster Hailemariam Desalegn

Thursday, May 21, 2015

Activist Death Shows Opposition Plight Before Ethiopia Vote - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

Activist Death Shows Opposition Plight Before Ethiopia Vote - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

Ethiopia: Elections Signal Need for U.S. Policy Change

May 21, 2015
(Freedom House) In advance of Ethiopia’s elections scheduled for May 24, Freedom House issued the following statement and policy recommendations:
Ethiopia continues to have one of the lowest rates of internet
“The Ethiopian government’s disregard for international standards for free and fair elections as it prepared for voting should convince the United States that it must rethink and shift its relationship with that government,” said Mark P. Lagon, president of Freedom House.

የአሜሪካ እርዳታ አምባገነኖችን ማጠናከሩ ይቁም፣ ግልፅ ደብዳቤ ለአሜሪካ መንግሥት ሃላፊዎችና ለአሜሪካ ሕዝብ

May 21, 2015
ከአክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያና የአሜሪካ ግንኙነት ከመቶ ዓመታት በላይ ነው። ይኼ ግንኙነት በሁለቱ ሃገሮች መካከል ሊኖር የሚገባውን የእኩልነትና የጋራ ጥቅም መሰረት ያደረገ እንደ ነበረ ታሪክ ያስታውሳል። መንግሥታት ቢለዋወጡም በሁለቱ ሃገሮች መካከል የተመሰረተው የቆየ ግንኙነት አይፈርስም የሚል እምነት አለኝ። የኢትዮጵያ ስደተኞች አሜሪካን የመጀመሪያ መድረሻ አድርገን አሜሪካዊ የሆንንበትና ወደፊትም የምንሆንበት ዋና ምክንያት የአሜሪካ አስኳል እሴቶች–ነጻነት፤ የግለሰብ ክብር፤ ፍትህ-ርትእ፤ የሰብአዊ መብቶች መከበር፤ በሕግ ፊት ማንኛውም ግለሰብ እኩል መሆን፤ የሕግ የበላይነትና ዲሞክራሳዊ አገዛዝ ስለሳቡንና የመስራት እድል በጎሳ ሳይሆን በሞያ የሚወሰን መሆኑን ስላወቅን ነው። ዛሬ ብዙ መቶ ሽህ የኢትዮጵያ ትውልድ በአሜሪካ ይኖራል፤ ድምጽና መብት አለው። በኢትዮጵያ የማናገኘውን በተሰደድንበት አሜሪካ እናገኛለን። ይኼን እድል ተጠቅመን ለተወልድንባት ሃገር ጠበቃ እንሁን።

መንግስት በምርጫ ዋዜማ የሀይማኖት ጣልቃ ገብነቱን አጠናክሮ ቀጥሎበታል * ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም ከአዲሱ መጅሊስ ጋር በሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ አህባሽን ከምርጫ በሁላ የማስቀጠያ መንገዶቹን ተነጋገሩ - Zehabesha Amharic

መንግስት በምርጫ ዋዜማ የሀይማኖት ጣልቃ ገብነቱን አጠናክሮ ቀጥሎበታል * ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም ከአዲሱ መጅሊስ ጋር በሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ አህባሽን ከምርጫ በሁላ የማስቀጠያ መንገዶቹን ተነጋገሩ - Zehabesha Amharic

አቶ ኤርሚያስ ለገሰ ሕዝቡ በይስሙላው ምርጫ ድምጽ መስጫ ላይ ለስርዓቱ ያለውን ተቃውሞ እንዲገልጽበት ጥሪ አስተላለፉ - Zehabesha Amharic

አቶ ኤርሚያስ ለገሰ ሕዝቡ በይስሙላው ምርጫ ድምጽ መስጫ ላይ ለስርዓቱ ያለውን ተቃውሞ እንዲገልጽበት ጥሪ አስተላለፉ - Zehabesha Amharic

ወንድሟ በዝዋይ ማረሚያ ቤት በግፍ የተገደለባት የኢትዪጲያ ህዝብ ይፍረደኝ ትላለች (ሊደመጥ የሚገባ) - Zehabesha Amharic

ወንድሟ በዝዋይ ማረሚያ ቤት በግፍ የተገደለባት የኢትዪጲያ ህዝብ ይፍረደኝ ትላለች (ሊደመጥ የሚገባ) - Zehabesha Amharic

ESAT Special Program On Ethiopia and the Horn of Africa Conference Part 1 | ESATTUBE

ESAT Special Program On Ethiopia and the Horn of Africa Conference Part 1 | ESATTUBE

No Western Observers for Ethiopian Elections - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

No Western Observers for Ethiopian Elections - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

በደም የጨቀየች ካርድ! * በትግራይ የአረና-መድረክ አባላትና የምርጫ ተወዳዳሪዎች ደም ፈሰሰ - Zehabesha Amharic

በደም የጨቀየች ካርድ! * በትግራይ የአረና-መድረክ አባላትና የምርጫ ተወዳዳሪዎች ደም ፈሰሰ - Zehabesha Amharic

ኢትዮጵያና አሜሪካ (ፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም) http://www.goolgule.com/ethiopia-and-the-us/

ኢትዮጵያና አሜሪካ
(ፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም)

ዱሮ ዱሮ ምዕራባውያን የሶቭየት ኅብረትን ኮሚዩኒዝም መስፋፋት ለመቋቋም ከእሥራኤል ሌላ አጋር ሊሆኑ የሚችሉ አገሮችን ሲያስሱ፣ ኢትዮጵያ፣ ቱርክና ፋርስ እየታጩ ነበር፤ አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር የተወዳጀበትና በአስመራ ቃኘው ጣቢያን የተከለበት አንዱ ምክንያት ይኸው ነው፤ የፋርስ ጉዳይ ከንጉሠ ነገሥቱ መፈንቅለ መንግሥትና ሞት ጋር አበቃ፤ ቱርክ እያንገራገረም ቢሆን የሰሜን አትላንቲክ አገሮች ማኅበር ውስጥ አለበት፤ እሥራኤል በአረቦች አካል ላይ እሾህ እንደሆነች ጥጋበኛ የአሜሪካ ቅምጥል ሆናለች።
የፋርሱ ጉዳይ ከፋርሱ ንጉሠ ነገሥት ጋር እንደተያያዘው ሁሉ የኢትዮጵያም ጉዳይ ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ጋር የተያያዘ ነበር፤ የእውቀት ጥበብ (ቴክኖሎጂ) እያደገ ሲሄድ የቃኘው ጣቢያ ለአሜሪካ አማራጭ የሌለው መሆኑ ቀረ፤ አሜሪካ ኮተቱን ይዞ ወደህንድ ውቅያኖስ ሲሄድ ኢትዮጵያን ችላ ማለት ተጀመረ፤ መቃቃሩ እየበረታ ሲሄድ የአሜሪካ እብሪትና የኢትዮጵያ ኩራት ተጋጩ፤ አጼ ኃይለ ሥላሴ የአሜሪካኑን አምባሳደር አስከማስወጣት ደረሱ፤ ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ ያኔ ተጀመረ፤ የፋርሱ ንጉሠ ነገሥት ሲገለበጥ ቀጣዩ አገዛዝ ከአሜሪካ ጋር ጠላት እንደሆነው የአጼ ኃይለ ሥላሴም አገዛዝ ሲገለበጥ ቀጣዩ አገዛዝ ከአሜሪካ ጋር ጠላት ሆነ።

Tuesday, May 19, 2015

Alert as 50 Heavily-armed Ethiopian Forces Enter Kenya - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

Alert as 50 Heavily-armed Ethiopian Forces Enter Kenya - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider
ሰማያዊ ፓርቲ አዲስ አበባ ውስጥ ስኬታማ ቅስቀሳ አደረገ!
ግንቦት 9/2007 ዓ.ም መስቀል አደባባይ ላይ ህዝባዊ ስብሰባ ለማድረግ የተከለከለው ሰማያዊ ፓርቲ በዛሬው ቀን በአዲስ አበባ ስኬታማ የመኪና ላይ ቅስቀሳ አካሄደ፡፡ ሰማያዊ በሰባት መኪናዎች በመገናኛ፣ አራት ኪሎ፣ ስድስት ኪሎ፣ ጊዮርጊስ፣ ፒያሳ፣ አስኮ፣ መሳለሚያ፣ አውቶቡስ ተራ፣ መርካቶ፣ ሜክሲኮ፣ ጨርቆስ፣ ጎተራ፣ ወሎ ሰፈር፣ ቦሌ፣ መስቀል አደባባይና ሌሎች የአዲስ አበባ ክፍሎች ላይ ስኬታማ የመኪና ላይ ቅስቀሳ አድርጓል፡፡
አዲስ አበባ ውስጥ ሰባት መኪናዎች በአንድ መስመር ሆነው ሲቀሰቅሱ የዋሉ ሲሆን በተመሳሳይ በለገጣፎና ሰንዳፋ ከተሞችም ቅስቀሳ ተደርጓል፡፡

ESAT Maede ESAT May 09, 2015 Ethiopia | ESATTUBE

ESAT Maede ESAT May 09, 2015 Ethiopia | ESATTUBE

የህወሓት አየር ኃይል ወደ ደቡብ ሱዳን የሚያደርገው ጉዞ መሰረዙ ተሰማ

  • 567
     
    Share
ethiopian airforce
ምኒልክ ሳልሳዊ ዘንደዘገበው
የህወሓት አየር ኃይል ለሰላም ማስከበር ተልዕኮ ወደ ደቡብ ሱዳን የሚያደርገው ጉዞ መሰረዙ ተሰማ፡፡በበረራ፣ ጥገና፣ ድጋፍ ሰጪ፣ ዘመቻና አስተዳደር ከ200 በላይ አባላቱን በከፍተኛ ወጪ ለ6 ወራት ሲያሰለጥን የባጀው አየር ኃይል የሰላም ማስከበሩ ተልዕኮ ወደሚከናወንበት ደቡብ ሱዳን ሊጓዙ የተመረጡት መንገደኞች ከየአየር ምድቦቻቸው ተነስተው ደብረ ዘይት ከከተቱ በኋላ ጉዞው ድንገት ተዘርዟል፡፡
ጉዞው የተሰረዘባቸው ምክንያቶች በአባላትና አባላት፣ በአባላትና አመራሮች እንዲሁመም በአመራሮችና አመራሮች መካከል አለመተማመን በመስፈኑ፤ ያለመጠን ስር ሰዶ የተንሰራፋው ጎሰኝነት ተባብሶ በትግርኛ ተናጋሪ የህወሓት ሰዎች መካከልም ውቅሮና አዲግራት ወደሚሉ የመንደር ቡድንተኝነት ቁልቁለቶች በመውረዱ፤ ልክ እንደከዚህ ቀደሙ አሁንም አብራሪዎች ተዋጊ ሄሊኮፕተሮችን ይዘው ሊኮበልሉ ይችላሉ ከሚል ስጋት በመነጨ፣ ከፍተኛ በሆነ

Saturday, May 16, 2015

ኦሮሞና ኢትዮጵያዊነት
ኦሮሞነት ማለት ደግነት ነው፤ ኦሮሞነት ማለት ውሀ አጠጡኝ ላለ ወተት የሚሰጥ ተጠልቆ ያማይነጥፉ ፍቅር ማለት ነው። ኦሮሞን ከውጭ መጣ የሚሉ የታሪክ ጸሀፊዎች ነን የሚሉ ደናቁርትና ጠባብ ፖለቲከኞች ያስገርሙኛል። ኦሮሞ ከየትም አልመጣም፤ የትም አልሄደም። ጥንተ መሰረቱ ከኩሽ መገን የሆነ የደጋጎች መገኛ ነው። ኦሮሞ እንደማንኛውም ህዝብ ሁሉ ከሰሜን እስከ ደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል ሲንቀሳቀስ፥ ባህሉን ሲያጋራ፥ የወገኖቹንም ባህል ሲላበስ የኖረ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ህዝብ ነው። ኦሮሞነት ማለት ኢትዮጵያዊነት ነው።

Thursday, May 14, 2015

ESAT Special News Reportage on Ethiopia and Horn of Africa Conference

Youth group to address the ordeal of Ethiopian migrants

y GIZEYAT STAFF WRITER    MAY 14, 2015
YEP forum

ምርጫ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ የሰማያዊ አባላትና ደጋፊዎች ታሰሩ

ምርጫ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ የሰማያዊ አባላትና ደጋፊዎች ታሰሩ

በፍርሃት ውስጥ ያለው የኢሕአዴግ ሥርዓት የማዕከላዊ ዕዝ ወታደሮች ከቦታ ቦታ እንዳይንቀሳቀሱ ጥብቅ መመሪያ አወረደ - Zehabesha Amharic

በፍርሃት ውስጥ ያለው የኢሕአዴግ ሥርዓት የማዕከላዊ ዕዝ ወታደሮች ከቦታ ቦታ እንዳይንቀሳቀሱ ጥብቅ መመሪያ አወረደ - Zehabesha Amharic

Breaking News - Al-Manar TV reports top ISIS man Abu Malik Anas al-Nashwan has been killed in Syria - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

Breaking News - Al-Manar TV reports top ISIS man Abu Malik Anas al-Nashwan has been killed in Syria - Zehabesha - Latest Ethiopian News Provider

የሁለት አመት አስተማሪ ደሞዝ ለአንድ ቀን ፌሽታ በዲሲ (የሳሞራ የኑስ የሆቴል ወጪ በአንድ ቀን) - Zehabesha Amharic

የሁለት አመት አስተማሪ ደሞዝ ለአንድ ቀን ፌሽታ በዲሲ (የሳሞራ የኑስ የሆቴል ወጪ በአንድ ቀን) - Zehabesha Amharic

Tuesday, May 12, 2015

The Chutzpah of the TPLF Foreign Minister and his criticism of Israeli ‘police brutality’

May 11, 2015
by Alem Mamo
Tedros Adhanom criticism of Israel
The headline on Jewish Business News reads “Ethiopian Foreign Ministry expresses concern over ‘police brutality’ in Israel and ‘years of discrimination of Ethiopian Israelis’.”  When I saw the headline initially I thought it was some kind of joke written as a satirical column. However, as I read through the article, I realized that in fact it is actually a serious piece by Ynet Columnist Itamar Eichner.

The Israeli government often gets a whole host of criticism and condemnation, and rightly so, for its policy vis-à-vis the rights, safety and security of the Palestinian people, or for the lack of social and economic mobility of Ethiopian-Israeli Jews who came to Israel thr

አርበኞች ግንቦት7 – የቁልቁለቱን ጉዞ እናስቁም፤ ውርደት ይብቃን!!!

May 11, 2015
Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy
የህወሓት አገዛዝ ፋሽስታዊ ባህርያት እያደር መረን እያጣ፤ ነውረኛ እየሆነ መጥቷል። በአሳለፍነው ሣምንት ብቻ እንኳን አስነዋሪ ይዘት ያላቸው ሁለት ፋሽስታዊ ክስተቶችን አስተውለናል።

አንዱ በምርመራ ስም በታሳሪዎች ላይ የሚደረገው አሳፋሪ ሰቆቃ ነው። በገላቸው በሚያፌዙና በሚሳለቁ ተቃራኒ ፆታ መርማሪዎች ፊት ለሰዓታት ተመርማሪዎች ራቁታቸውን እንዲሆኑ

Saturday, May 9, 2015

ምርጫው አዲስ “ጠቅላይ ሚ/ር” አግኝቷል

ምርጫው አዲስ “ጠቅላይ ሚ/ር” አግኝቷል

ወያኔ ሕዝብን አዘናግቶ በህዝብ ልጆች ላይ ከፍተኛ የሞራል ድቀት የሚያስክትል ተጨማሪ ወንጀሎችን ሊሰራ አቅዷል - See more at: http://satenaw.com/amharic/archives/6860#sthash.a22HMAmd.dpuf

ወያኔ ሕዝብን አዘናግቶ በህዝብ ልጆች ላይ ከፍተኛ የሞራል ድቀት የሚያስክትል ተጨማሪ ወንጀሎችን ሊሰራ ስላቀደ በአስቸኳይ በአንድነት ተቀናጅተን ይህንን እኩይ ስርአት ልናስወግድ ይገባል::ከመቼውም ጊዜ በላይ እርስ በርስ መግባባትና መስማማት ያለብን አስቸኳይ ሰዓት ላይ ነን፡፡ምርጫውን ተከትሎ የሚወለደው ሕዝባዊ አመጽ ያስደነገጠው ወያኔ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ ዞን ዘጠኝ ጦማሪያንን እና ጋዜጠኞችን የመፍታት እቅድ አለ የሚል ወያኔያዊ ፕሮፓጋንዳ ለማዘናጊያ/ለስልጣን ማስረዘሚያ እየረጨ ይገኛል:: ወያኔ ያልገባ ነገር ቢኖር ሕዝቡ የሚያደርገው ትግል ለለውጥ እንጂ እስረኞች ሲፈቱ ተሰብስቦ ሊቀመጥ አይደለም:;እስረኞቹ ራሳቸው የታሰሩት ለሕዝቦች ነጻነት እና መብት ሲታገሉ መሆኑን ማናችንም የምናውቀው ወያኔንም ሆዱን የቆረጠው ይህ መሆኑ እሙን ነው::

Friday, May 8, 2015

የግብጹን መሪ ሰብአዊነት ያዩ ባለ ሥልጣኖቻችን ለሕዝባቸው ምን ምላሽ አላቸው?! - Zehabesha Amharic

የግብጹን መሪ ሰብአዊነት ያዩ ባለ ሥልጣኖቻችን ለሕዝባቸው ምን ምላሽ አላቸው?! - Zehabesha Amharic

ወያኔዎች የፈሩትን አይቀሬ ህዝባዊ መዓበል ሳያውቁት እያፋጠኑት ይገኛሉ፤፤፤ የለውጥ ሃይሎችን አፍሶ በማሰር እና በማሳደድ ስር ነቀሉን የለውጥ አብዮት ማስቆም አይቻልም

;;; ወያኔዎች የፈሩትን አይቀሬ ህዝባዊ መዓበል ሳያውቁት እያፋጠኑት ይገኛሉ፤፤፤
የለውጥ ሃይሎችን አፍሶ በማሰር እና በማሳደድ ስር ነቀሉን የለውጥ አብዮት ማስቆም አይቻልም
በሃገራችን ውስጥ ለይስሙላ በወያኔ የተጠራውን ምርጫ በመንተራስ በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያጣው የወያኔ ስርአት የለውጥ ሃይሎችን እያፈሰ በማሰር እና በማሳደድ ላይ መሆኑ ባለፉት ሳምንታት እየተመለከትን ነው::የወያኔ አምባገነን ጁንታ በጠራው የጸረ አይሲስ ሰልፍ አሳቦ የተቃዋሚ ሃይሎች አባላትን በተለይ የሰማያዊ ፓርቲ የለውጥ ሃይሎችን እንዲሁም የተለያዩ የለውጥ ፈላጊ ሃይሎችን ከየመንገዱ እየለቀመ እያፈሰ በማሰር ከአዲስ አበባ ውጪ በሚገኙ የማጎሪያ ካምፖች እያከማቸ ይገኛል:እንዲሁም መንግስታዊ ሽብርተኝነትን በመሸሽ የሚሰደዱ ዜጎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ በገሃድ እየታየ ነው::

President Sisi receives liberated Ethiopian nationals at Cairo airport

ሰበር ዜና፣ በሊቢያ የተሰውት ኢትዮጵያውያን ክርስትያኖች “ሰማዕታተ ኢትዮጵያ በምድረ ሊቢያ” በመባል እንዲጠሩና ገድላቸውም በየዓመቱ እንዲዘከር ቅዱስ ሲኖዶስ ወሰነ!!!

ሰበር ዜና፣ በሊቢያ የተሰውት ኢትዮጵያውያን ክርስትያኖች “ሰማዕታተ ኢትዮጵያ በምድረ ሊቢያ” በመባል እንዲጠሩና ገድላቸውም በየዓመቱ እንዲዘከር ቅዱስ ሲኖዶስ ወሰነ!!!
Semaetate Ethiopia Bemdere Libya

Thursday, May 7, 2015

ከወራት በፊት ወይንሸት ሞላ ከ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ በዋስ ስትፈታ ስለ አያያዟ እና ስለ ነበረው ሁናቴ ከነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ ጋር ያደረገችው ቃለመጠይቅ

May 3, 2015
ነገረ ኢትዮጵያ፡- አንዋር መስጊድ አካባቢ ተይዘሽ ከታሰርሽ በኋላ ለምን መስጊድ ሄደች የሚሉ አካላት ነበሩ፡፡ ለመሆኑ እንዴትና ለምን ነበር የሄድሽው?
Woinshet Mola
ወይንሸት፡- የሄድኩበት ምክንያት ግልጽ ነው፡፡ በእርግጥ እኔ የሄድኩበትን ብቻ ሳይሆን በተለይ በገዥው ፓር