Saturday, May 27, 2017

የኢትዮጵያ አገር አድን ጉባኤ በኖርዌይ ኦስሎ ከተማ ጁን 17፣ 2017


የኢትዮጵያን ህዝቦች የነጻነት ትግል በአንድ አገራዊ ጥላ ስር አስተባብሮ ለዲሞክራሲ ሽግግር በማዘጋጀት በአራት ድርጅቶች የጋራ ስምምነት የተመሰረተው የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ተልዕኮ እና ራዕውን ለህዝቡ ለማስተዋወቅ ከህዝቡ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ለመመለስና ብሎም ትግሉን አጠናክሮ ለግብ ለማብቃት የዲሞክራሲዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ/DCESON/ የአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ በጋራ በኖርዌይ እና በአካባቢው ከሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያ ጋር ለመወያየት ! ጉባኤ አዘጋጅቶል።
በቦታው በክብር እንግድነት ተጋባዥ የንቅናቄው የመማክርት ጉባኤ ተባባሪ ሊቀመንበር የሆኑት አርበኛ ታጋይ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የመማክርት ጉባኤ አባል አቶ ሌንጮ ለታ...... እርሰወም በዚህ ፕሮግራም ላይ በመገኘት እንዲሁም ሌሎችንም በመጋበዝ ታሪካዊና ወቅታዊ አገራዊ ግዴታችንን እንድንወጣ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
ቀን ፣ ጁን 17- 2017
ሰዓት ፣ 15 00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ ፣ በቅርቡ ይገለጻል
አዘጋጅ ፣የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ሰጭ ድርጅት በኖርዌይ
መረጃ ፣ 94254599 .....46240132
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር !!

No comments:

Post a Comment