Tuesday, April 17, 2018

( የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

የዕለተ ማክሰኞ ሚያዚያ 09 ቀን 2010ዓ.ም. ፕሮግራሞቻችን
************************
የዕለቱ አርዕስተ ዜና
* የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት የህወሓት ታጣቂ ሰራዊት ላይ ከባድ እርምጃ መውሰዳቸውን ዘመቻ ነጻ ትውልድ ዘገበ።
* የህወሓት የዘር ፖለቲካ ቀውስ አሁንም በድጋሚ በጉጅና በጌዲዮ ብሄሮች መካከል መቀስቀሱ ታወቀ።
ቀጣዩ 
በደል ይረሳል ወይስ ይለመዳል!

የተሰኘው መሰናዷችን ትከታተሉት ዘንድ ግብዣችን ነው
www.patriotg7.org ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
አንድነት ሃይል ነው!
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!!!

No comments:

Post a Comment