Tuesday, April 24, 2018

በደል ይረሳል ወይስ ይለመዳል! (የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

የዕለተ ማክሰኞ ሚያዚያ 16 ቀን 2010ዓ.ም. ፕሮግራሞቻችንየዕለቱ አርዕስተ ዜና
* የጀግናው የገዛኧኝ ገብረ መስቀል (ነብሮ) መሰዋት የነጻነት ጉዞአችንን ይበልጥ እንዲጠናከር ተጨማሪ አደራ ጥሎብን አልፏል ሲሉ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያ ተናገሩ።


* ህወሓት የሚዘውረው ኢህአዴግ የፖለቲካ እስረኞችን እፈታለሁ ቢልም እስከ አሁን በተለያዩ እስር ቤቶች በርካታ ታሳሪዎች ያለፍርድ ታስረው ይገኛሉ ተባለ።
* ኮማንድ ፖስቱ ለጠቅላይ ሚኒስተሩና ለፖለቲካው አመራር ሪፖርት አላቀርብም ማለቱ ተሰማ።
፠በደል ይረሳል ወይስ ይለመዳል – አርበኛ ታጋይ ሜሮን አለማየሁ
የተሰኘው መሰናዷችን ትከታተሉት ዘንድ ግብዣችን ነው
www.patriotg7.org ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
ኢትዮጵያ ለዘላለም በክብር ትኑር !!! 
አንድነት ሃይል ነው!

No comments:

Post a Comment