Thursday, October 12, 2017

ኢሳት የተመሰረበትን 7ኛ ዓመት በኖርዌይ ኦስሎ October 14/2017 በደማቅ ሁኔታ ሊያከብር ዝግጅቱን አጠናቆ እየጠበቆት ነው!!!


የኢሳት ኢዲቶሪያል ሐላፊ ጋዜጠኛ ፋሲል የኔ ያለም በመሀከላችን ተገኝቶ የኢሳትን የ7ዓመት ጉዞ የሚያስዳስሰን ሲሆን ተወዳጅዋ ድምፃዊት ሐኒሻ ሰለሞን ከኦርጋኒስት መርሶ ወንድማገኝ ጋር በመሆን በዓሉን በጣመ ዜማ እስከ እኩለ ሌሊት ታደምቀዋለች። 
ይምጡ እየተዝናኑ የኢትዮጵያውያን አይን እና ጆሮ የሆነውን ኢሳትን ይደግፉ!!!

No comments:

Post a Comment