Saturday, April 1, 2017

የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች ጥቃት መሰንዘራቸው ታወቀ ================================= ትላት ለሊት መጋቢት 22 ቀን 2009 ዓ/ም የአርበኞች ግንቦት 7 ቃኝ ሃይል በአገዛዙ ተሽከርካሪ ፒካፕ ደብል ገቢና ላይ በነበሩ የአገዛዙ ባለስልጣኖች ላይ እርምጃ መውሰዱ ታውቋል። https://ethsat.com/2017/04/tensae-radio-april-1-2017/

No comments:

Post a Comment