Sunday, April 9, 2017

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ


በደንቢያ ወረዳ ጎርጎራ አካባቢ በሚገኘው የቻይና ካምፕ ላይ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱት ሃይሎች ያደረሱትን ጥቃት ተከትሎ ኩባንያው ሰራተኞችንና መኪኖችን ወደ ቆላ ድባ ካስወጣ በሁዋላ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመከላከያ ሰራዊት ወደ አካባቢው በመጓዝ አካባቢውን ማረጋጋቱን በመግለጽ ኩባንያው ወደ ቦታው እንዲመለስ ቢያደርግም በድጋሚ በደረሰ ተጨማሪ የቦንብ ጥቃት ተሽከርካሪዎች እንደገና አካባቢውን ለቀው ወጥተዋል።
የዕለተ - እሁድ - መጋቢት - 01 - ቀን ፡ 2009 ዓ/ም የሬድዮ ስርጭት

No comments:

Post a Comment