Friday, October 6, 2017

ኢትዮጵያን ለማዳን በሚደረገው ትግል የድርሻችንን እንወጣ!! ታላቅ ጥሪ ለአርበኞች ግንቦት ሰባት ደጋፊዎች ታጋይ አርበኛ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ሌሎች ከፍተኛ የድርጅቱ አመራሮች በተገኙበት ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ የፊታችን ኦክቶበር 15 በሲያትል ተዘጋጅቷል። በዕለቱ ስለቀጣይ የትግል አካሄድ ፣ በቅርቡ ስለተካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ አጠቃላይ ግንዛቤ ይሰጣል ፣ ውይይት ይደረጋል። በተባለው ቀን እና ቦታ በመገኘት የኢትዮጵያ አርበኛ ታጋዮችን እንደግፍ። አንድነት ኃይል ነው ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!


No comments:

Post a Comment