Thursday, December 7, 2017

(አርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

የዛሬ የዕለተ ሓሙስ ህዳር 28 ቀን 2010 ዓ.ም ፕሮግራማችን ፦
ዜና .... 
* በአንድ የሙርሲ ተወላጅ ላይ የደረሰ የመኪና አደጋ ተከትሎ በሙርሲና በጅንካ ብሄሮች መካከል ከፍተኛ ግጭት መድረሱ ተሰማ 
* በአፋር ክልል ውስጥ አንድ ጀርመናዊ ቱሪስት መገደሉ ተሰማ
* ሃረር ወይኒ ቤት ውስጥ በተነሳ ቃጠሎ አንድ እስረኛ ሲሞት በርካቶች መጎዳታቸው ታወቀ።
፠ባለፈው ሳምንት ከአክትቪስት መስፍን ፈይሳ ጋር የጀመርነውን ሁለኛውንና የመጨረሻውን ቃለ ምልልስ እናስደምጣችኋለን። ትከታተሉት ዘንድ ግብዣችን ነው።
www.patriotg7.org ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Image may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment