Friday, December 8, 2017

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

የዕለተ አርብ ህዳር 29 ቀን 2010ዓ.ም. ፕሮግራሞቻችን
************************
የዕለቱ አርዕስተ ዜና
* በተለያዩ የኦሮሚያ እና የደቡብ ክልል ከተሞች የሚካሄደው ህዝባዊ ተቃውሞ እንደቀጠለ መሆኑ ተዘገበ።
* የህወሓት አገዛዝ ለጂቡቲ የንፁህ ውኃ መጠጥ ሊያቀርብ መሆኑ ታወቀ።
* በአርባምንጭ ከተማ ከግብር ጋር በተያያዘ ስድስት የህብረት ስራ ማህበራት አገልግሎት ማቆማቸው ታወቀ።
የሚሉትን ዜናዎችና
ቀጣዩ
፠የአርበኞች ማስታወሻ የተሰኘው መሰናዷችን ነው ትከታተሉት ዘንድ ግብዣችን ነው
www.patriotg7.org ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
Image may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment