Sunday, July 9, 2017

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፈው የአጭርና የመካከለኛ ሞገድ የሳተላይት ስርጭት የቀን እና የሰዓት ለውጥ ለውጥ ስላደረገ እናንተም እንድታስተካክሉ እናሳስባለን፡፡

ማክሰኞ    ጠዋት ከ12፡00-12፡30     ምሽት ከ12፡30-1፡00
ሀሙስ     ጠዋት ከ12፡00-12፡30     ምሽት ከ12፡00-12፡30
አርብ      ጠዋት ከ12፡00-12፡30     ምሽት ከ12፡00-12፡30
እሁድ     ጠዋት ከ12፡30-1፡00       ምሽት ከ12፡00-12፡30
ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፈው የሥርጭት ሞገድ
👉 መካከለኛ ሞገድ (Medium Wave)
በ358 ሜትር ባንድ በ837 ኪሎኸርዝ
👉አጭር ሞገድ (Short Wave)
በ31 ሜትር ባንድ በ9700 ኪሎኸርዝ
በ41 ሜትር ባንድ በ7160 እና በ7120 ኪሎኸርዞች
በ49 ሜትር ባንድ በ5980 እና በ6026 ኪሎኸርዞች

👉ሳተላይት ሬድዮ (Satellite Radio) በArabSat Satellite 11980 ፍሪኩዌንሲ
የአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት

No comments:

Post a Comment