Thursday, July 13, 2017

አሁን የደረሰን ዜና-ኢሳት

በአዳማ(ናዝሬት) ተቃውሞ ተቀስቅሷል። ከግብር ጋር በተያይዘ የነጋዴው ማህበረሰብና ህብረተሰቡ የሚያሰማው ቅሬታ ወደ ተቃውሞ ተቀይሮ ቁጣ መነሳቱን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቱሉ ቦሎም ተመሳሳይ ተቃውሞ መቀስቀሱን ለማወቅ ተችሏል።

No comments:

Post a Comment