Friday, July 21, 2017

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ

ከፍተኛ የግብር ጭማሪን ተከትሎ በአዲስ አበባ ኮልፌ፡ ሳሪስ፡ አዲስ ሰፈር፡ ንፋስ ስልክ፡ አዲስ ጎማ፡ አቦ እና ወርቁ ስፈር አከባቢ የንግዱ ማህበረሰብ ሱቆቹን በመዝጋት የተቃውሞ አድማውን ተቀላቅለዋል። በኦሮሚያ በርካታ አካባቢዎች ዛሬም የተቃውሞ አድማ እንደቀጠለ ነው። በሌላ በኩል በአዲስ አበባ የወያኔ ስርአት ንግድ ቤታቸውን የዘጉ የንግዱ ማህበረሰብን ሱቆቻችሁን ክፈቱ በማለት እያስፈራራ እንደሚገኝም ታውቋል።

No comments:

Post a Comment