Thursday, July 27, 2017

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ


የሐምሌ 20 ቀን 2009 ዓ.ም.
ዜናዎች

* በህወሃት የሚዘወረው በሙስና የተጠረጠሩ ከ30በላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና ነጋዴዎችን በቁጥጥር ስር አውያለሁ ሲል ገለፀ፡፡
* በኢትዮጵያ በ ተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ያለው የነጋዴዎች አድማ እንደቀጠለ መሆኑ ታወቀ፡፡
* የአማራ ክልል ሰላ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ መጥቷል ሲል ብአዴን በዝግ በመከረበት ስብሰባ ላይ ገለፀ፡፡
* በሽብር የተከሰሰው ወጣጥ ህክምና ተከልክሎ እንደሞተ ተገለፀ፡፡
* በአርባ ምንጭና በሃዋሳ የተለያዩ ቦታዎች በራሪ ወረቀቶች ሲበተኑ ማደራቸው ታወቀ፡፡
የሚሉትን ዜናዎችና ሙሉ ፕሮግራሞቻችንን በ www.patriotg7.org ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡

No comments:

Post a Comment