Friday, July 21, 2017

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

የሐምሌ 14 ቀን 2009 ዓ.ም ዜና
* በተለያዩ ከተሞች ከግብር ጋር በተያያዘ የተጀመረው አመጽና አድማ እንደቀጠለ መሁኑ ታወቀ
* በእነ ንግስት ይርጋ ላይ የሚቀርቡት ምስክሮች እንዲታለፉ ብይን ተሰጠ

* የጣናን ሃይቅ በቆሻሻ ፍሳሽ እየበከሉት ያሉት የመንግስት ተቋማትና ሆቴሎች ችግሩን አሁንም እያባባሱት መሆኑን ታወቀ
የሚሉትን ዜናዎችና


የአርበኞች ማስታወሻ በተሰኘው መሰናዷችን ደግሞ የጀግናውን አርበኛ ታጋይ ብርሃኑ ጀግኔ ታሪክ እንዘክራለን
ሙሉ መሰናዶዎቻችንን በ http://www.patriotg7.org/ መከታተል እንደምትችሉ እንገልፃለን፡

No comments:

Post a Comment