Monday, April 6, 2015

‹‹ዋጋ በከፈልን ቁጥር ይህ የከፈልነው ዋጋ ወደ ህዝብ እየወረደ እየበዛን እየመጣን ነው፡፡ እነ እስክንድርና እነ አንዱዓለም ሲታሰሩ እኔ የግል ስራዬን ነው የምሰራ ብዬ ትግሉን ብተወው፣ ሌሎቹም እንደዛው ቢያደርጉ ተስፋ ያስቆርጥ ነበር፡፡ አሁን ግን እየተበራከትን ነው፡፡ አንድነትን ሲያፈርሱት አባላቱ ከትግሉ አልሸሹም፡፡ እናም የምንከፍለው ዋጋ እየባከነ አይደለም፡፡››
- ኢ/ር ይልቃል ጌትነት

No comments:

Post a Comment