Tuesday, April 21, 2015

"የፋሽስቱ ወያኔ ፖሊስ ሀዘነተኞቹን መደብደብ ጀመረ። በርካታ ወጣቶች በዱላ ተቀጥቅጠው በIsuzu truck እየተጫኑ ወዳልታወቀ ቦታ እየተወሰዱ ነው። አውቶማቲክ መሳሪያዎች የያዙ ወታደሮችን የጫነ ከባድ መኪና ወደመስቀል አደባባይ ሲያመራ ታይቷል። መስቀል አደባባይ በሁሉም አቅጣጫ እየተዘጋጋና ሀዘንተኞቹ በዱላ እየተቀጠቀጡ እንዲበተኑ እየተደረገ ነው። The Ethiopian regime federal police has started to savagely attack peaceful mourners who are holding a demonstration in Addis Ababa. Many have been rounded up and taken to an unknown place."


No comments:

Post a Comment