Thursday, November 30, 2017

የዛሬ የዕለተ ሓሙስ ህዳር 21 ቀን 2010 ዓ.ም ፕሮግራማችን ዜና .(አርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

* በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተቃውሞ ሰልፎች እንደቀጠሉ መሆኑ ተዘገበ
* ህወሓት የሥልጣን ሹም ሽር ማድረጉ በይፋ ተገለጸ
* በኦሮሚያና ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እንደገና ባገረሸው ግጭት የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተሳታፊ መሆናቸው ታወቀ
፠የፊታችን ቅዳሜ ህዳር 23 - 2010 ዓ/ም አውሮፓ ቤልጅም ውስጥ ኢትዮጵያ ወድየት በሚል ርዕስ ስር ድልድይ በአውሮፓ የኢትዮጵያ ማህበር አንድ የመወያያ መድረክ አዘጋጅቷል ይህንን መድረክ አስመልክቶ ከተሳታፊዎቹ አንዱ የሆነውን አቶ አናንያ ሶሪ አነጋግረነዋል እንደሚከተለው እናቀርብላችኋለን፡፡
www.patriotg7.org
Image may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment