Tuesday, November 21, 2017

ሮበርት ሙጋቤ ስልጣናቸውን በፍቃዳቸዉ ለቀቁ

ለ ፫፯ ዓመታት በዙምባቡዌ ስልጣን ላይ የቆዩት ሮበርት ሙጋቤ ስልጣናቸውን በፍቃዳቸዉ መልቀቃቸውን አሥታዉቀዋል። የአገሪቱ ም/ቤት ሙጋቤን በሕግ ለመጠየቅ እየመከረ ባለበት ሠዓት ነበር ሙጋቤ የመልቀቂያ ደብዳቤያቸዉን ለአፈ ጉባኤዉ ያስገቡት።
ዝርዝር ይኖረናል።
Image may contain: 1 person

No comments:

Post a Comment