Saturday, November 11, 2017

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)


የዛሬ የዕለተ አርብ ህዳር 01 ቀን 2010 ዓ.ም. መሰናዷችን በቅድሚያ ዜና ፡-
* ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የምንጃር ሸንኮራና የጨፌ ዶንሳ ከተማ ተቃውሞ ህዝቡ ለውጥ እንፈልጋለን የሚሉ ጥያቄዎችን እያቀረበ መሆኑ.
* የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በኮረኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ያቀረበውን ሪፖርት አልተረጋገጠም መባሉ
* በምስራቅ ዕዝ በመካሄድ ላይ ባለው የመኮንኖች ስብሰባ ላይ የዕድሜና የትምህርት ጥያቄ መነሳቱ
፠በዛሬው የአርበኞች ማስታወሻ መሰናዷችን፡ ያዶሎሮሳ (የነጻነት ጎዳና) በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ጽሁፍ በአርበኛ ታጋይ ፊደል ዳንኤል ይቀርብላችሃል።
ሙሉ ፕሮግራሞቻችንን በ www.patriotg7.org/ ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡Image may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment