Sunday, November 19, 2017

አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ከፍተኛ አመራርና የውጭ ጉዳዮች አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ነዓምን ዘለቀን "ወቅታዊ የሃገራችንን ሁኔታ (አርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)

በዛሬ የዕለተ ዕሁድ ህዳር 10 ቀን 2010 ዓ.ም ፕሮግራማችን
ትንታኔ መሰረት ያደረገ የፀጥታ ዕቅድ" የሚል ሰነድ ከወያኔ ሾልኮ ወጥቷል በዚህ ሰነድ ላይ በተዘረዘሩ በርካታ ርዕሶች ላይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡
በመጨረሻም ተባብረን ማድረግ ብንችል አገዛዙን መጣል፣ ከዚህ አፋኝ ስርዓት መላቀቅ እንችላለን ብለው ያመኑትንም ተናግረዋል ትከታተሉ ዘንድ ግብዣችን ነው፡፡
www.patriotg7.org

Image may contain: 1 person, suit and beard

No comments:

Post a Comment