Tuesday, November 21, 2017

አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ሊቀመንበር የሆኑት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (አርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)


የዛሬ የዕለተ ማክሰኞ ህዳር 12 ቀን 2010 ዓ.ም ፕሮግራማችን
ዜና .... 
* የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዬች የህወሐት ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ሰርገው በመግባት ጥቃት ፈፀሙ፡፡
* በሻኪሶ ሰሞኑን ትልቅ ህዝባዊ ተቃውሞ መካሄዱ ታወቀ፡፡
* የደቡብ ክልል የጸጥታ አካላት ለደህንነት አካላት ቀጥታ ሪፖርት እንድያደርጉ ታዘዙ፡፡
ከዕለቱ ዜና በማስቀጠል፡-
የድርጅታችን አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ሊቀመንበር የሆኑት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮና ለኢሳት አፋን ኦሮሞ እንዲሁም ለኢሳት የትግረኛ ፕሮግራም በወቅታዊ የሃገራችን ጉዳዮች ላይ የሰጡትን ቃለ ምልልስ እናቀርባለን ፡፡ ትከታተሉን ዘንድ ግብዣችን ነው፡፡

Image may contain: 5 people, people sitting

No comments:

Post a Comment