Monday, January 19, 2015

ነገረ ኢትዮጵያ / Negere Ethiopia

‹‹ለህወሓቶች ፖለቲካ ማለት ወዳጅና ጠላት የሚለይበትና ፍልሚያ የሚደረግበት ነው የሚሉት፡፡ አንድ የናዚ ሰውም ፖለቲካ ማለት ወዳጅና ጠላት የሚለይበት ሜዳ ነው የሚለው፡፡ ህዋቶች ያለ ጠላት መንቀሳቀስ አጥችሉም፡፡ ድህነትንም ጠላት ብለውታል፡፡ ሲጀመር እኛ እና እነሱ ይባልና፡፡ ጠላትና ወዳጅ ወደሚለው ያድጋል፡፡›› ዶክተር ዳኛቸው

No comments:

Post a Comment