Friday, March 10, 2017

ሰበር ዜና የአርበኞች ግንቦት 7 ታጣቂዎች ወደ ሰሜን ጎንደር ወረዳ ወረዳ ዘልቀው በመግባት በችንፋስዝ በገና ሲናሬ ከተማ በህወኃት ታጣቂዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም በርካታ እስረኞችን አስለቀቁ። ታጣቂዎቹ ትናንት ምሽት ከ4፡00 ጀምሮ እስከ ንጋት ድረስ በከተማዋ ባሉ የመንግስት ታጣቂዎች ላይ በፈጸሙት ጥቃት በርካታ የህወኃት ወታደሮችን የደመሠሱ ሲሆን የተወሰኑ የከተማዋ መንግስታዊ ወታደሮች ለአርበኞች ግንቦት ሰባት ታጣቂዎች ሽፋን በመስጠት በህወኃት ወታደሮች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል።

No comments:

Post a Comment