Wednesday, March 1, 2017

ጋዜጠኛ አበበ ገላው

መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ተዘርዝሮ የማያልቅ ግፍና በደል በገጠመው በዚህ የጨለማ ዘመን፤ ህዝባችን በህወሃቶች እየተጨፈጨፈ፣ እየተዘረፈና በጅምላ እስር ቤት እየታጎረ ሰቆቃ በሚፈጸምበት በዚህ ክፉ ጊዜ ህዝብን አስተባብሮ ከማታገል ይልቅ መከፋፈል፣ ከማስማማት ይልቅ ማናቆርና የዘር መርዝ በመርጨት ትግሉን የሚያዳክሙ የውስጥ አርበኞች በቃ ሊባሉ ይገባል።
ህዝብን የሚከፋፍሉ፣ መርዘኛ ጥላቻና አለመተማመን ለመርጨት በከንቱ ጊዜ ለሚያጠፉ የቀበሮ ባህታዊያን ጊዜና ትኩረት መስጠት አይገባንም። ትግላችን ከፋሺስቱ የህወሃት ስርአት ጋር እንጂ ከተራ አሉባለተኞች ጋር አለመሆኑ አይዘንጋ።
የኢትዮጵያ ህዝብ ደጋግሞ ታሪክ የሰራው በህብረት እንጂ በመከፋፈል አይደለም። በየአቅጣጫው የተጀረው ትግል ከዳር እንዲደርስ ነጻነት ወዳድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ በያለበት የሚቻለውን ሁሉ ከማድረግ አይቆጠብ።Resultado de imagen de ጋዜጠኛ አበበ ገላው



No comments:

Post a Comment