Tuesday, March 21, 2017

ህዝብን መግደል ይቁም

#Ethiopiaበወያኔ መከላከያ ሰራዊት ተሰግስገው የኢትዮጵያን ህዝብ በመግደልና በማሰቃየት ላይ የሚገኘው ይህ የአገርና የህዝት ጠላት በመሆን የጠባብ ቡድኞችን አጀንዳ የሚያራምዱ ከወታደራዊ ግዳጅ ውጭ የጥቂት ግለሰብና መንደርተኞች የነሱ የግል ጠባቂ ገዳይና አስገዳይ በመሆን እጅግ ኣሳፋሪና ታሪክ ይቅር የማይለው በህዝብና አገር ላይ የሚፈጸም ትልቅ ደባ ነው።

ይህንን እጅግ አሳፋሪ ለአገርና ለህዝብ የገባችሁት ቃል ኪዳን ወደ ጎን የተዋችሁ መሆኑን አውቃችሁ አሁንም ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡና ከሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ጎን እንድትቆሙ በተለያየ ግዜ ጥሪ መተላለፉ የሚታወስ ሲሆን አሁም ግዜው ሳይመሽ ከነጻነት ሃይሉ ጎን እንድትቆሙ አፈሙዙን በዚህ ዘረኛና ፋሽሽት የህወአት ቡድን ላይ እንድታዞሩ ያለዛ የከፋ ሁኔታ ከመፈጠሩ በፊት ወቅቱና ግዜው ከናንተ የሚፈለግ አገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እትዮጵያን ከዘረኞች እናጽዳ !
ሞት ለዘረኛው ፋሽሽታዊ ወንበዴ የትግራይ ቡድን !

No comments:

Post a Comment