Wednesday, August 12, 2015

ኤፍሬም ማዴቦ የሞቀውን ኑሮውንና ቤተሰቦቹን ትቶ ወደ ኤርትራ አቀና – ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊሰማው የሚገባ - See more at: http://satenaw.com/amharic/archives/9388#sthash.aMCts4qC.dpuf

Ephrem Madebo

  • 2307
     
    Share
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊሰማው የሚገባ ኤፍሬም ማዴቦ – ” የኔ መሞት ለኢትዮጵያ ህዝብ ህይወት ከሆነው ህይወቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ” እንዳለው አልቀረም የሞቀውን ኑሮውንና ቤተሰቦቹን ትቶ ወደ ኤርትራ አቀና

አቶ ኤፍሬም ማዴቦ

_አሜሪካ ከ25 ዓመት በፊት በስደት ገቡ።
_በአሜሪካ የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ተከታተሉ።
_ከታዋቂው ጆርጅ ሜሰን ዩኒቨርስቲ በማዕረግ ተመረቁ።
_በኢኮኖሚክስ የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል።
_በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በተመሳሳይ ላቅ ያለ ደረጃ ላይ ደርሰዋል።
_በአሜሪካን ፌደራል መስሪያ ቤት ከፍተኛ ደምወዝ ከሚከፈላቸው ኢትዮጵያውያን አንዱ ናቸው።
_በተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጥ ከአባልነት እስከ አመራርነት አገልግለዋል።
_የቤተሰብ ሃላፊና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ናቸው።

በመጨረሻም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የሚመሩትን የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራር በመቀላቀል ከትላንት በስቲያ ኤርትራ ገብተዋል።
By Mesay Mekonenn


No comments:

Post a Comment