Tuesday, January 5, 2016

ኢሳት ዜና

*ዶክተር መረራ ጉዲና የኦፌኮ አመራሮች ቢታሰሩም፣ በሕዝብ ላይ የሚደርሰው ድብደባ እና ግድያ ቢቀጥልም ሕዝባዊ ትግሉ ይቀጥላል ይላሉ። ለሁላችንም የምትሆን ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ለመመስረት ሁሉም በተባበረ ክንድ በቁርጠኝነት እንዲታገል ጠይቀዋል። 
*የተቀረው የኢትዮጵያ ሕዝብ በኦሮሚያ ለሚካሄደው የመብት ትግል ድጋፉን እንዲያደርግ ጥሪ ሲያቅርቡ ገዢው ሥርዓት ኢህአዴግ ግትርነቱ ለፓርቲው እና ለሀገሪቱ ስለማይጠቅም ሕዝቡን እንዲሰማ አሳስበዋል

*ባለፈው ሐሙስ ምሽት በዲላ ዩኒቨርስቲ ከተገደሉት ተማሪዎች አንዱ ጫንያለው አላየ ነው። የ19 ዓመቱ ጫንያለው የትውልድ ቦታው ደብረብርሀን ነው። 
አባቱ "ልጄ የሁለተኛ ዓመት ኢንጂነሪንግ ተማሪ ነበር። ሕልሙ ተጨናገፈ" ብለዋል ለኢሳት

ተጨማሪ መረጃዎች አሉ::
የርስዎን ድምጽ ኢሳትን ያድምጡ!

No comments:

Post a Comment