Sunday, August 28, 2016

ወቅታዊ መልዕክት የመጀመሪያ ትግል!!!


ይሄ መለዕክት በመላው ኢትዮጵያ የሚጠራው ታላቅ ህዝባዊ እንቅስቃሴ አካል ነው። ሁሉም ኢትዮጵያዊ ገዳዩ ወያኔን በአጭር ግዜ ጠራርጎ ለማባረር የታቀደ ህዝባዊ እምቢተኝነት ነው።
ለዚህ የህዝብ እምቢተኝነት ወሳኝ እና ቀጣይነት ያለው ትግል ስለሆነ ሁኔታዎች እንደሚፈቅደው በማስ ሚዲያ እንዲሁም በሚስጥር የሚተላለፉ ዕቅዶች ያሉት ስለሆነ ከወድሁ ህዝቡ እንዲዘጋጅ ጥሪ እየተደረገ ነው።
መላው ኢትዮጵያ በሚጠራው ታላቅ ህዝባዊ አመጽ ከመደረጉ በፍት ሊሰሩ የሚገቡ መልዕክቶችን በየክፍሉ እየተከፋፈለ ለመላው ኢትዮጵያዊ እንደአስፈላጊነቱ ለህዝብ እናሳውቃለን። በሚስጥር የሚሰሩት በተጠናና በተቀነበባበረ ሁኔታ እየተሰራ ስለሆነ መገለጽ ያለባቸው ብቻ በመግለጽ እስከ ነጻነት የሚቀጥል የማይቆም ትግል መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
የመጀመሪያው መልዕክት *ክፍል አንድ*
1. በአገር ቤትም ሆነ በውጪ የሚኖሩት ኢትዮጵያዊ በተቀናጀ መልኩ ፍራቻን አስወግደው ፊት ለፊት በመፋለም ወያኔዎችን እና ተላላኪዎችን መውጫ መግቢያ እያሳጡ ነው። ይሄ እንቅስቃሴ ከዚህ ቀደሙ በተጠናከረ መልኩ እንቀጥሉ ማድረግ እና ወንጀለኞች ለፍርድ የሚቀርቡበትን ስራ መስራት።
2. የወያኔ ሰላዮች እና ተላላኪዎች ዘር ሳይለይ በየአካባቢ ያሉትን እነዚህን የህዝብ እኩያንና የህዝብ ጠላት የሆኑትን መሃላችን ሆነው ህዝባችንን በማያስጠቆም የሚያስገድሉ እና የሚያሳስሩ የወያኔ ስርዓት እንዲቀጥል መሰረት ሆነው የሚያገለግሉ የህዝብ ጠላት ስለሆኑ እንደዚህ ያሉትን ተላላኪዎች የመለየት ስራ መስርት።
3. የወያኔ ሰላያዮች እና ተላላኪዎች በመኖሪያ ቤታቸው ገዳይ የሆነውን የአጋዚ ወታደር በመደበቅ ምግብ የሚመግቡ ህዝባችን እንዲገድሉ ለገዳዮችን ምቹ ምሽግ በመሆን እየሰሩ ስለሆነ ቤታቸውን በለየት አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ።
4. በአማራው ውስጥ የሚኖሩ ሌሎች ብሄሮች ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖሩ ሌሎች ብሄሮችን የወያኔ አቃጣሪ ከሆነው ውጭ ህዝቡ ከለላ እንዲያደርግላቸው ያስፈልጋል። የሌሎችም ማህበረሰብም ትግሉ ወያኔን ከኢትዮጵያ ምድር ማጥፋት ስለሆነ አብረው እንዲነሳ እንዲታገል ማድረግ።
5. በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በጋምቤላ፣ በኦጋዴን፣ በአፋር፣ በቤንሻጉል ጉምዝ፣ በአ/አ፤ ያሉትን ወታደራዊ ተቃማትን ያሉበትን ሁኔታ በማጥናት መግቢያ መውጫውን እንድሁም አካባቢውን ለይቶ በማወቅ በሚስጥር ለተደራጁት ታጋዮች መንገር። እንዲሁም ህዝቡም እራሱን እንዲያደራጅ እና ወደ ትጥቅ ትግሉ እንዲገባ ማስቻል።
6. በመላው ኢትዮጵያ በሚደረገው ህዝባዊ እንቢተኝነት ሰልፍ ላይ ገዳይ አጋዚ መነሻውንና መድረሻውን በማጥናት ለታጣቂዎች ማሳወቅ። ይሄን ማድረግ ህዝባችን ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጭፍጨፋ ማስቆም ብሎም እስከመጨረሻው ማጥፋት የሚቻልበት ታክቲክ ስለሆነ የአጋዚ ጦር መውጫና መግቢያውን መነሻና ማረፊያውን ለአጋዚ ወታደሮች ምግብና መጠጥ በየት በኩል እንደሚገባላቸው በማጥናት በሚስትር ለህዝቡ እንድሁም ለታጋዮች ማሳወቅ።
7. ይሄ የመጀመሪያው ስልት ዕቅድ ነው ይሄንን በመስራት ወያኔ የተደገፈበት መረብ በአጭር ግዜ በመበጣጠስ ነጻ ክልሎችን መፍጠር ይቻላል። ነጻ የወጡትን አካባቢዎች መዋቅሮች እየተዘረጋ ወታደራዊ ሃይሎችን እያጠናከሩ ወደ ሚቀጥለው ምዕአፍ መሄድ።
ይሄንን መልዕክት ኮፒ በማድረግ እያባዛን ለመላው ኢትዮጵያዊ እንዲበተን እና እንዲደርስ ማድረግ የሁላችንም ድርሻ ነው።
የሰማ ላልሰማ ያሰማ!!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!!
ሞት ለገዳዩ ወያኔ!!!

No comments:

Post a Comment