Thursday, August 18, 2016

በሁሉም የአማራ ምድር በሕወሓት ጥይት የተጨፈጨፈፉ ሰመአታት ወንድም እህቶቻችንን ስም ዝርዝር ነው


ቁጥሩ ከዚህም ይበልጣል ። 
ነብስ ይማር!! ለቤተሰቦቻቸው መፅናኛ የጀመርነውን እርዳታ ማሰባሰብ እጃችሁን በመዘርጋት አግዙን!!
1. እድሜአለም ዘዉዱ እድሜ 27፣ ባህርዳር
2. ገረመዉ አበባዉ እድሜ 25፤ ባህርዳር
3. ተፈሪ ባዩ እድሜ 16 ፤ ባህርዳር
4. ሰለሞን አስቻለ እድሜ 25 ፤ ባህርዳር
5. ሙሉቀን ተፈራ እድሜ 27 ፤ ባህርዳር
6. አደራጀዉ ሃይሉ እድሜ 19 ፤ ባህርዳር
7. አስማማዉ በየነ እድሜ 22 ፤ ባህርዳር
8. ታዘበዉ ጫኔ እድሜ 21 ፤ ባህርዳር
9. አስራት ካሳሁን እድሜ 24 ፤ ባህርዳር
10. የሽዋስ ወርቁ እድሜ 20 ፤ ባህርዳር
11. ብርሃን አቡሃይ እድሜ 29፤ ባህርዳር
12. ሽመልስ ታየ እድሜ 22 ፤ ባህርዳር
13. አዛናዉ ማሙ እድሜ 20 ፤ ባህርዳር
14. ሲሳይ አማረ እድሜ 24 ፤ ባህርዳር
15. ሞላልኝ አታላይ እድሜ 21 ፤ ባህርዳር
16. መሳፍንት እድሜ 22 ፤ እስቴ
17. እንግዳዉ ዘሩ እድሜ 20 ፤ ባህርዳር
18. ዝናዉ ተሰማ እድሜ 19 ፤ ባህርዳር
19. ሞገስ ሞላ እድሜ 23 ፤ ባህርዳር
20. ዋለልኝ ታደሰ እድሜ 24 ፤ ባህርዳር
21. ይታያል ካሴ እድሜ 25 ፤ ባህርዳር
22. እሸቴ ብርቁ እድሜ 37 ፤ ባህርዳር
23. ሞገስ እድሜ 40 ፤ ባህርዳር
24. አደራጀዉ ደሳለኝ እድሜ 30፤ ባህርዳር
25. አበበ ገረመዉ እድሜ 27 ፤ ጭስ አባይ
26. ማህሌት እድሜ 23 ፤ ባህርዳር
27. ተስፋየ ብርሃኑ እድሜ 58 ፤ ባህርዳር
28. ፈንታሁን እድሜ 30 ፤ ባህርዳር
29. ሰጠኝ ካሴ እድሜ 28 ፤ ባህርዳር
30. ባበይ ግርማ እድሜ 26፤ ባህርዳር
31. አለበል አይናለም እድሜ 28 ፤ ደብረ ማርቆስ
32. አብዮት ዘሪሁን እድሜ 20 ፤ ባህርዳር
33. አበጀ ተዘራ እድሜ 28 ፤ ወረታ
34. ደሞዜ ዘለቀ እድሜ 22 ፤ ወረታ
35. አለበል ሃይማኖት እድሜ 24 ፤ ወረታ
36. ሰለሞን ጥበቡ እድሜ 30 ፤ ቻግኒ
37. ፍስሃ ጥላሁን እድሜ 25 ፤ አዲስአበባ 
38. ቅዱስ ሃብታሙ እድሜ 16 ፤ አዲስ አበባ
39. በረከት አለማየሁ እድሜ 28 ፤ ዳንግላ
40. ያየህ በላቸዉ እድሜ 30 ፤ ዳንግላ
41. አለማየሁ ይበልጣል እድሜ 27 ፤ ዳንግላ
42. በለጠ ካሴ እድሜ 32 ፤ ደብረታቦር
43. ይህነዉ ሽመልሽ እድሜ 30 ፤ ደብረታቦር
44. ይበልጣል እዉነቱ እድሜ 24 ፤ ጭስአባይ
45. ሃብታሙ ታምራት እድሜ 27፤ ባህርዳር 
46. ታደሰ ዘመኑ እድሜ 26 ፤ አዴት
47. ሽመልስ ወንድሙ እድሜ 28 ፤ ቡሬ
48. አይናዲስ ለአለም እድሜ 24 ፤ ደብረወርቅ
49. እስቲበል አስረሳ እድሜ 19 ፤ አዴት
የአማራ_ተጋድሎ

No comments:

Post a Comment